Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

ማስታወሻ - ዘነበ ወላ.pdf


  • word cloud

ማስታወሻ - ዘነበ ወላ.pdf
  • Extraction Summary

ቀዳሚና ተከታይ የሃላፊውና የ ር አባል ካልሆንክ ግለ ዚዜ ብወድህ ልጄን አልድርልህም ከፋፍለን እንያቸው ተሳጦካ ብራህሚን ይባላሉ ብራሃማ ፈጣሪ አምላካቸው ነው ብራፃግ። እን መሮ ሳ ነተ የእጅና ንንሁ ኔፊ የያ ነ ይህ ሦስተሻው ዘር ነው በመጪረቫ ክጩ ታ ጊ ጻር ሠከፍኑ አለ። ሽ መታ ነኩት የሚባለው ዘር ሰገራ መጥረግ ጥምብ ማንሳትና የመሳሰለውን ቆዛሻ ሥራ ነው የግሜሠሩት አ ንዳቸፁን በ የደሃካህ ብትለው ደስተኛ አይደለም አንተ በሱ ተ ነካው ታቆሽቭሸዋለህ ሁሉም ዘር በሕንድ ያለበትን ሁነታና ጎብ ተቀብሎ ነው ለዘመናተ የኖረዑው በኋላ እንግለዞች ገብተው ጉ መቶ ዓመታት ውስጥ በየጦር ሜዳው ለፈረንሣይ ሲዋጉ ረግፈው ስማቸወ ሳይታወቅ የቀሩ ወታደሮች መቃብር ነው ይህ አገራችን የሚኖረው የሴትዮዋም ባለቤት ፈሱ ከመጣበት ያንዛርጣል ሴትዮዋ ደግሞ እረ አንተ ሰው። ሣሃ ሃምሣ ዘጠኝ ጋሼ ስብሐት ጋር ቡና አብረን ጠጥተናል ብዬ መል ዕክቱን ነገርኒት እኔ እኮ እነእሌኒን ፈልጉ እያልኳቸው ነበር ነገ ቅጠርልኝ በአሥር ሰዓት ግዮን ሆቴል አለችኝ የሰዓት አቆጣጠሩ በእኛ ወይስ በምዕ ራቡ አቆጣጠር ነው። ብዬ በጥያቄ ላፋጥጠው አልፈለኩም ወይዘሮ ኢልሣቤጥን እንደሚወዳቸጡ እሳቸውም ለእርሱ ያላቸውን ጥልቅ ፍቅር አጫውቶ ኛል ይሀንን እያብሰለሰልኩ አንድ ቀን ዓምድህ ላይ ተወዳጅዋን ጦዶዘሮ ታስነብበናለህ አልኩት ኣልፅፋቸውም አለኝ በእርጋታ ኤዜ ን ። ዚ ጭ ሰ ዩን ይህንን ነው የምመቻስሳው ሉ ቀ ደግሞ ድምፄን ቴፕ ሰማሁትና በጣም ገረመ ስናገር እኔ ። ን ዓመታት አለፉ ይላል እኔም መፅህፍ ገና በሐሳባኙን አእንጂን ስለ ስነፅሁፍ እንዳወራሰት ሁኔታ ዘመናት ነሰ ቶን መቱጠሪያው ሆንኩ ቫነበ ይህ።

  • Cosine Similarity

አንባቢ አንባቢ ጥልቅ አንባቢ ነው ስለዚዘም ለእነ ጋሼ በአሁኑ ሰዓት ገዝፎ የሚታየኝ ከደራሰሃቱ ይልት ሇፓንቅት አንባቢነቱ ነው ለዚህም ነው ያልኖረበትን ዘመን ያልበ ቀለበትን ጊዜ ሠፀርምሮ በማንበብ በእኔ ግምት ከ ዓመታት በላይ ናራል የሦለውጦ ተሠ ማስታወሻ በዎቹ የዩኒስኮ ዳይሬክተር የነበረው እምቦዋ ሲናገር በአንድ የአፍሪካ መንደር የሚኖር ሽማግሌ ሞት ማለዱት እሓህ ሉ ቤተ መጽሕፍት ተቃጠለ ማለት ነውጡ ይለና በከሸከበከ አባባሉ ታላቅ እውነትን አስካል ያደረገች ነች የእኛ የአፍሪ ካውያን ቤተ መጽሐፍት አባቶቻችንና እናቶቻችን ናቸው እዚህ እኒ ባለሁበት አካባቢ ላለነው አፍሪካውያን ጋሺ ተልኮልናል እናንተ አካባቢ ያሉትን አዛውንትና ባልቴቶች ልብ ብላችሁ በማስተዋል ፈልጓቸው በቅርብ ርቀት ታገኙዋቸዋላችሁ የሙጥኝ በሉዋቸ ጡ ከማለፋቸው በፊት የሚያተብሏችሁን ሁሌ እንዲያካፍሏችሁ ጣሩ እኛም አላፊው ትውልድ ሲያቀብለን ለተተኪው ትውልድ ማስተላለፉን ባሕል እናድርግ እንዲህ አድርገን ነጡ ዘርተን ለመቃም ወልደን ለመሳም ታድለን ሙሉ ሰው የምንፈጥረጡ ጋሼ ይህንን ስሜቴን ይረዳና ገጽ። ማስታወሻ ገዙ ጋሺን ምንጊዜም ማንበብ ጀምሬው እንዳልጨረሰኩት አእንደሚያጓዴጓኝ መጽሐፍ ነው የማየው ሁሌም ተገናኝተን ስንለያይ እንይጓጓ ሁ አ ባገኘሁት ቁጥር አዲስ ነዝር ሳይነግረን አይቀርም ጻ ይህንን ሲያዶርሃ እነን ሣስደነት ፈልጐ አይደለም በአጋጣሚ በፅ ለቱ የምንወያይበት ርፅሰ ጉዳይ የሚፈጥረው ነው ይህንን ታላቅ ዮኔ ውቀት ክምችቱን ዳበረባት ጥበብ ማንበብ ማንበብ አሁንም ማንበብ ናት ጋሼ መጽሐፍትን ብቻ ሳይሆን ሰዎችንም ያነባል ይህ ሕሊናው በመጽሐፍት ጥበብ እንዶ ክቡር ማኅደር የደረጀ ሰው የማያውቃቸውጡ ርዕሰ ጉዳዮችም አሉ በዚህ ወትት እዛው በዛው በዚህ ርዕሰ ጉዳይ ላይ ምንም የማውቀው ነገር የለም አስኪ የምታውቀውን ያህል አጫውተኝ ይልና የሠራ አካላቱ ጆሮ ይሆናል ይህ የዕውቀት ክምችቱ በአናቱ የተጠራቀዋመው በማንበብ ብቻ ሳይሆን በመወያየትና በመማርም ጭምር ነው እነሆ በዚህ በማደንቀው በማከብረ ውና በምወደው ሰው ሕይወት ላይ አንድ መጽሐፍ ልጽፍ በጽሕፈት ጠረጴዛዬ ሳይ ተ ሰይሜያለሁ ባለፉት ሰባት ዓመታት ከዚህ ሰው ጋር ቅዳሜ ቅዳሜ እየተገና ኘን በሕይወት በስነ ጽሑፍ በፍልስፍናው በእምነቱና አመለካከቱ ዙሪያ ተፀወያ ይተናል ማስታወሻዬ በትዝታው ዳጐስ ብሏሷል በመቅረፀ ድምፅ ቴፕ ከ ካሴት በሳይ እየቀረጽኩት ቃለ ምልልስ አድርገናል ይህንን ሳደርግ ለራሴ እውቀት ማጠራቀሜ እንጂ በሕይወቱ ላይ እ ጠበባለሁ ብዬ አልነበረም ምክንያቱም በእርሱ ሕይወት ላይ ለመጠበብ ልጁን ጨምሮ ከአምስት ያላነሱ ወጣቶች ለመጻፍ መሰናዶ ሳይ መሆናቸውን ነግሮኛል እኔም የእራሴን ሥራ እንደመጠባበቂያ ይዢ በመማሬ ሳላይ አተኮርኩ ቅዳሜን በመንፈስ ከጋሼ ጋር እሑድን ከወይዘሪት ፀሐይ ጋር አሣልፋለሁ ሰኞ በሕይወት ኃይል ተሞልቼ ወደ ሥራዬ አዘግ ማለሁ በዚህ ሒደት ዓመታት ተቆጠሩ ከወይዘሪት ሀሐይ በሳቸው ጋር ተፈጣጥመን በአንድ ጐጆ ለመኖር ወሰንን የውል አባቶቼ እንዲሆኑ ለጋሼና ለጋሼ አሰፋው ዳምጤ ነገርኩ በደስታ ተቀበሉት አሣዛኙ አጋጣሚ እግዜሩ ይህንን ደስታ በጋራ እንድናሳልፍ አልፈ ቀደም ጋሼ አስፋው የዕለቱን ዶፍ ዝናብ ተቋቁመው በሥፍራው ተሹ ጋሼ ግን በሣንባ በሽታ ተይዞ አልጋ ያዘ በዚህ ጊዜ ደነገጥኩ የትዳሬ መሰመር ቢያስደስተኝም እርሱን በሞት ከተነጠቅኩ የናፈቅኩትን ሕይወት አጉድዬ አሰብኩ ልብ ብዬ ሳስተ ውል በሕይወቱ ላይ ሊጠበቡ የወሰኑ አንድ ቀን የሕይወት ታሪኩን ጽፈ ው ለማስነበብ ትልጮ ያላቸው አራት እንስትና አንድ ወጣት ምንም ያደረጉት ጠንካራ እንቅስቃሴ የለም ይህንን ተግባር እንዳከና ውን ሕይወት እንዳጨችኝ ገባኝ ስለዚህ ከጫጉላው ሽርሽር እንደተመለስኩ ካዛሰቶቹን እየገለበጥኩ በመልክ በመልኩ ማሰፈር ጀመርኩ ማስታወሻ ደብተሮችን ማንበብ ተያያዝኩ የሕይወት ታሪኩና ልምዱ በቅደም ተከተል ባለመቀ መጣቸው ራሱን የቻለ እልህ አስጨራሽ ተግባር ገጠመኝ በዕቅዴ ውስጥ የያዝኳቸውን ምፅራፎች በተደጋጋሚ ሞላኋቸው ንባበ ሰብሀትስል ርዕስ የሰጠሁት ምዕራፍ ቃለ ምልልስ ግን ከሰውዩው ማስታወዛ ገጽ ምናባዊ ምጥቀት አኳያ ዩኒቨርስ ሀሆነብኝ በእኔ አትም ሳልቆጥብ ሳልከረክምለት በምታዩት መልክ አሰናዳሁት ቀደም ብዬ በባሕር ማዶዎቹም ሆነ በአገራችን ሰዎች ሕይወት ታሪክ ሳይ የተጻፉ መጽሐፍትን በማንበብ ሳላስበው ራሴን በደንብ አዘጋ ጅቻለሁ ይህንን ሳደርግ የጋሺን ሕይወት ለመፃፍ እንደ ቅድመ ዝግጅት ይጠቅመኛል ብዩ አይደለም ከማነበው የሕይወት ዘርፍ አንዱ በመሆኑ እንጂ እግረ መንገዴንም እነዚህ በሥራቸው የተደነቁና የተረገሙ ሰዎችን ሕይወት ሳነብ በፍቅር ረገድ የደረ ሰባቸውን የሕይወት ምስል እየተረጐምኩ አስቀምጫቸዋለሁ የእነዚህ ሰዎች የፍትር ሕይወት በአኒኔና በጋሼ መካከል ሳይረግነው ቃለ ምልልስ ማጣፈጫ ሆነዋል እሱም በንባብ ዓለም ያጋጠመውን በመኖር የደረሰበትን እያወጋኝ ዕለታቱን አጣፍጠን አልፈናቸዋል በእኔና በአብሮ አደጐቼ መካከል ያሣለፍነውን ሕይወት በፈጠራ ጥበብ ተጠቅሜ የጻፍኩትን ሥራ ሳነብለት ይደሰ ታል አንዳንድ ቀንም ልጅነትን አንብብልኝ እንጂ። ይለኛል የጠየቀኝን አደርጋለሁ አንዴ አንዷን ምዕራፍ አንብቤ እንዳጠናቀኩለት ተነስቶ ቆመ ወገቡን ይዞ ቁልቁል እያስተዋለኝ ሁላችንም ከዕለታት በአንዱ ቀን ልጆች ነበርን ይህ አሁን ያነበብክልኝ ታሪክ የሁላችንም ነ ጡ ልዩነቱ የእኔ የባላገር ሲሆን የእናንተ ደግሞ የከተማ መሆኑ ነው ለዚህ መጽሐፍ እኔ ነኝ መግቢያውን የምጽፈልህ እ ሀርርር ወደ አማርኛ ስነ ጽሑፍ እየመጣች ነው አለኝና ለሽንት ወጣ የአንድ ወጣት ደራሲ አባባል ትዝ አለኝና አብሰለሰልኳት በእ ንዲህ አይነት የአድናቆት ወቅት ራሴን አስቸኳይ ስብሰባ እጠራለሁ ማንም የእኔን ሥራ ሲያደንቅልኝ የማደምጠው አሥር በመቶ ያህል ብቻ ነው ጋሼ ከሽንት ቤት እንደተመለሰ እየተቀመጠ ዘነበ ማስጠንቀቂያ ልንገርህ ሴትንና ደራሲን ስታደንቅ እየተጠነቀቅህ ነው ሴትን ልጅ ቁንጅናዋን ወጣት ደራሲን የበህር ሥራውን ስታደንቅ የዘለአለም አድናቆት መስሎት እንደሰከረ ይቀራል ስለዚህ ስታደንቅ በጥንቃቂ መሆን አለበት አንዳንዴ የምነግርህን ብቻህን ስትሆን የምታብ ሰለስላት ነች አንዷ ይህችትልህ ይህችን ልብ በል በሻህንሻህ ጊዜ የተነገረች ነች ንጉሰ ቁርሱን በልቶ እንደጨረሰ ገበታው ከፍ ይላል ይህንን ጊዜ ይህችን ቃል ለመናገር ዕድሜው የሚፈቅድለት አንድ ሰው ይመጣል ለምሣሌ አንተ ንጉስ ብትሆን ለእንዳንተ አይነቱ በእኔ ዕድሜ ውስጥ ያለ ነው የሚመረጥልህ ብዙ ጊዜ ከስጋ ዘመዶቹ አጐቱ ወይም ያስተ ግረው መምሕር ነው ይህንን መልዕክት እንዲያስተላልፍለት የሚመረ ጠው ዓለምን የሚዝቪው ምንጊዜም አደጋ ላይ ነው ንጉስ ስለሆነም ሰውን እንደ ቁንጫ ሊቆጥር ይችላል ይህንን አደጋ ለመከላከል ያ የተመረጠ ቀስቃሽ መጥቶ በረጂም ዘንግ ኳ። የሚለውን ጥያቄ አንስቼ ከራሴና ከቅርብ ጓደኞቼ ጋር መከርኩ ለአብነት ከኢየሱስ ክርስቶስ መቀጠል ብዙ ተጽፎበታል የሜባልለት ናፖሊዮን ቦናፓርት የሁለት ደራ ሲያን ሥራ አንብቤያለሁ አንዱ ወታደራዊ ባሕርዩን ሲያሣየኝ ሌላው የፍቅር ገድሉን ከጦር ሜዳ ውሎው ጋር ነው ያስኮመኮመኝ በአብርሃም ሊንከን ላይ ያነበብኳቸው አራት መጽሐፍት ናቸው ደራሰጊያኑ የራሳ ቸውን ሊንከን ነው ያስነበቡኝ ወዘተ እኔም የራሴን ጋሼ ለመሣል በማስታወሻዬና ከእራሱ ከጋሼ ጋ በማደርገው ቃለ ምልልስ ላይ ተማመንኩ ቤተሰቦቹን ጓደኞቹንና በርሱ ላይ የተሠሩ ጥናቶችን መመርመር ሞትን ለመቅደም ከሚጣደፍ አካሔዴ ጋር እንደማይጣጣም ገባኝ የምሠራው ሕያው በሀነ ሰው ሳይ በመሆኑ የኔ የመጠየቅ አቅም እስካልደከመ ጊዜ ድረስ ጥሩ መጽሐፍ የሚወጣው ሥራ ለመሥራት ጋሼ የጠባውን ሁሉ ሳያስቀር መመርመሩ የሚያዋጣ መሆኑን አመንኩበት ይህንን ስል ለማንም አመለካከት ጆሮዬን ደፍኛለሁ ማለት አይደ ለም በእርሱ ላይ የሚባለውን ጥሩውንም መጥፎውንም አድምጩ እጦ ይቃለሁ የሚወዱት የመኖራቸውን ያህል የሚጠሉትም አጋጥመ ውኛል ሩሲያዊው ደራሲ ማክሲም ጐርኪ ሲናገር አንድ ሰው መኖርን ካወቀበት ሁሉም ይጠላዋል ይመቀኘዋል ካላወተበት ሁሉም ሰው ይንቀዋል ይላል ጋሼ ሰዎች ሲኮንኑት መኖርን አላወቀበትም በሚል ስሜት ነው እርሱ ደግሞ እነርሱን እርሳቸው ነው የሚለየኝ ማስታወሻ ገጽ ቀን አሣለፍን እኔም። ሰውየው ስለራሱ በአንድ ወቅት እንዲህ ጥፏል የሕይወት ታሪክ አይፈጥሩህም ሲፈጥሩህም ኛ ስም ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር ኛ የትውልድ ቀን ሚያዝያ ቀን ዓም ኛ የትውልድ ስፍራ ርባገረድ አድዋ ትግሬ ኛ ትምሕርት ተፈሪ መኮንን ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተፈሪ መኮንን ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ቢኤ በማስተማር ሙያ ህበ ዌስተርን ሚሽጋን ዩኒቨርስቲ ዩኤስኡ ዩኒቨርሲቲ ድ ኤክስ ማርሰይ ፍራንስ ኛ የሥራ ልምድ እረኛ የተፈሪ መኮንን ዓላማ ኸ «ር ፐእ ቪበ የተባለ መጽሔት አዘጋጅ አስፋ ወሰን ትምህርት ቤት የእንግሊዘኛ መምሕር ትምሕርት ሚኒስቴር ስኮላርሺፕ ክፍልና የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ባልደረባ የኢትዮጵያ ጀግኖች ማኅበር የእንግሊዝኛው መጽሔት አዘጋጅ ዓለም የሕዝብ ግንኙነት አማካሪ ሀ ሥራ አስኪያጅ ሊ መነን መጽሔት ሥራ አስኪያጅ ጀፐዘበኮል እዘኗዚዐክኗ ርዐኣፐክፐዝኣርዕ ዩዐፐርጸ ከዚህ መምሕር ጋዜጠኛ ደራ ሲና አርታኢ ከሆነው ከጋሼ ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር ጋር ሕይወት ያስተዋወቀችን በርቀት ነፀ እኔ መርከበኛ ሆ በቀይ ባህር ላይ ስቀዝፍ እሱ ደግሞ በኩራዝ አሳታሚ ድርጅት ውስጥ አርታኢ ሆኖ ይሠራል ይህ ሰው በተለያዩ ጊዜያት በጋዜጦችና መጽሔቶች ላይ ይጽፋቸ ጡ የነበሩትን ጽሑፎች አነባለሁ ከባድና አስቸጋሪ የነበረውን የማፅ በል ሕይወቴን በኪነጥበባዊ ሥራው ያጣፍጥልኛል ከበርካታ መርከበኞች ማስጠጓ በሥነጽሑኡዙነ ዙሪ ሰንጨጪዋጠት የስብክት ጓደኞቼ ር ሕዶ። ማስታወሻ ገጽ ። አጠጣጡ ከመለኪው ላይ አንዷ ፉት ይልና ውሃ በላዩ ላይ ይጐነጭለታል ይህንን ለምን ማዴረግ እንዳስፈለገው ጠይቲቂው መስከሩን እንጂ ነገ ራስ ምታቱን አልፈልገውም ስለዚህ ውሃው እያካለሰ ስካሬ ጋ ያደርሰኛል ነገን ከራስ ምታቴ ይከሳክልልኛል ብሉኛል አልኮል መጠጣትን በጣሥ ይጠሳል መስከርን ግን በጣም ይወዳል በሕይወቱ አንዴ ጉ ጐንጭቶት የጣጩጡቡ መጠጥ ሻምፓኝ ነው ያም ከሃና ይልሣ መጋር በህግ ሀብትሽ በሀብቴ ተባብለው የተጋቡ ዕለት የተጐነጫት እንደሆነች አ ውግቶኛል ጋሼ ስብሐት በእርጅና ላይ ሲቀልድ አንድ አሜሪካዊ ያጫጠተወን ነገረኝ መጀመሪያ ሥም ትረሣለህ ከዛ መልክ በመቀጠል ዚፕ መዝጋት ሲለይልህ ዚፕ መክፈቱንም ትተ ወዋለሆ በአሁኑ ሰዓት ጋሼ ስብሐት መልክና ሥም ይረሣል አንድ ቀን ብአባትሀ ዘነበ ለማንም እንዳትነግርብኝ ይክ የቢሮ ደባልህ ስመ ማነው ብሎኝ ነግሬዋለሁ በመርሣት የሚ ወዳደረው ያለ አይመስለኝም የዛኑ ያህል በፍሁም የማይረሣቸውጡ ርዕሰ ጉዳዮች አሉት እነዚህ ርዕ ሰ ጉዳዮች ትዝ እንዲሉት ሌላ ሊኮረኩረው የሚችል ጉዳይ መፈጠር አለበት በፍጹም የማይረሣጡ ቀልዶችን ነውጡ አንድ ቀልድ ሲያጫውተኝ ማን እንዳ ዐራለት የት እንዳወራወ አውግቶኝ ነው ወደ ቀልዱ የሚገባው በዚህ ጊዜ በእኒና በጓደኞቼ መካከል የሚቀርና አስፈላጊም ከሆነ በአደባባይ ከወዳጆቻችን ጋር የምንቋደሳቸ ውን ቀልዶች አጫጡውጡቶናል የወደደውን ቀልድ ደግሞ መስማት ደስ ይለዋል በሌላ ቀን ቀልድ የነገረው ሰው አጠገቡ ካለና የመጨዋወቻ ጊዜ ከሆነ እባክህን ያችን ተልድ ለእነርሱም አውጋቸው ሲል ይጋብዛል ጋሼ ስብሐት ቀልዶ ማሳቅ ተቀልዶለት መሣቅ ብቻ ሣይሆን ቀልደውበትም ይስቃል አንድ ቀን በእርሱ ላይ የተቀለደን ቀልድ ታናሽ እህቴ ነገረችኝ እኔም አጫ ወትኩት ከፅለታት አንድ ቀን ጋሼ ስብሐት በከተማ ኦቶብስ ይጓዛል አንድ ሊባ ጠጋ አለና ኪሱ ገባ ስብሐት ቀድሞ ነቅቶ ኖሮ ምነው። ካስፈለገ ይልና ያመነበትን እውነት ይተነፍሳል ሃና ይልማ በሕይወቱ ምዕራፍ ከተከሰተች በኋላ ጋሺ ስብሐት ሽቅርቅር እንደነበር በቅርብ ርቀት የሚያውቁት ሁሉ አውግተ ውኛል ለርሱም በዛን ወቅት ስለነበረወ አለባበስ አንድ ጊዜ አንስቼበት እኑ ዘነጥኩ አልዘነጥኩ ግድ የለኝም እሷ ዘናጭ እንድትሆን እፈልጋለሁ አለችኝ እሺ እየሸ አምጪልኝ እለብሳለሁ አልዒት ቀደም ብሎ የሚያውቁት ሰዎች ይህንን ጊዜ ያስታውሰ ታል ብሰክሌት አሁንም መጋለብ ይችላል መኪና መንዳት ግን አይ ችልም አንዴ መንጃ ፈቃድ ለማውጣት አንድ ጓደ ኛው እያለ ማመደው አዋሳ ድረስ ነዳ አርፈው ለሰላሳ ጠጥተ ው ልምምዱን ለመቀጠል ካረፉበት ሆቴል መኪናውን አስነስቶ ሲወጣ ከበሩ ጋር ወዳጆቹን ሲጠብቅ እያነበበ ቀድሞ ይገኛል የማንበቢያ የትም ቦታ ለእርሱ ማለፊያ ማስታወሻ ጓጹ ተጋዘጌኔ ክፉኛ ደነገጠ ልምምዱም ቆይ መ መመ ፌር እንደሆን ሃና አለችልኝ ሲል መአ ለምን ብዩወጦ ባንክ ገንዘብ የማጠራተም ልምዱን አዳብሯል ሀ ዜጨለሯ የባንክ ደብተር ቢኛረውም አሁን በሁለቱም ተለመ የ አለት አስር ብር ብቻ ነው ያለው ይተመጡ በደንብ እየወለዱልኝ ነው በማለት ቀልዶልኛል ከጋሺ ስብሐት ሠር ካደረግነጡ ረጂም ለ ምልልስ እንደተረዳሁት ከሃና ይልማ ጋር ያሳለፈው ጊዜ ለአርሱ ወርቃማ ዓመታት ነበሩ ይህ ተወናጅ ጊዜ ለስምንት ዓመታት በፍትረኝነት ዘንቶ በሦስት ጉልቻ ተጠቃለለ የመጀመሪያ ልጃቸፁን ወለዱ ትዳራቸው በልጅ ሣቅ ሞቀ በወቅቱ በዚህች አገር አብዮት ፈንድቷል ሃና ነች ባህር ማዶ ተሻግራ ለመታከም ጠየቀች ከመንግሥት አካል ፈቃጅ አጣች በሚስጥር ኮበለለች ይህ ድርጊቷ ለመንግሥት ብቻ ሳይሆን ለጋሺ ስብሐትም ሚስጥር ነበር ከዚህ ወቅት ጀምሮ ነበ አልኮል መጐንጨት የጀመረሯዙ መጠጥን መጠጣት እየጠላ መስከርን ግን የወደደውሁ ጋዜ ባለበት ከጓደኞቼ ጋር ከበነፁ እንዘጨዋወታለን አንድ ጓደ ኛዬ ድመት በጣም እንደሚፈራ ሲናገር ጋሺ ከአፉ ነጠቀተውና የሁላችንም ነፍስ የአይጥ ስለሆነ ነው ሲል ሰምቺቿዋለሁ ፍቅርንና ተሰጥኦን እያወጠዳደርን እናወጋለን አንደኛው ጓደኛችን የአያሌ ደራሲያንን ስም ጠራና ጂኒዬስ የሆኑት ከሴቶች ጋር ፍትር እያሉ ጊዜና ጉልበታቸውን ባለማባከናቸ ዐው ነጡ አለ ጋሼም የጓደኛችንን ሀሳብ ተረድቶ ከወንድ ጋር ምንም አይነት ጥምረት ሳይኖራቸው የተሣካላቸው የሴት ደራሲያንን ስም ጠራና እነዚህ ቆነጃጂት የድርሰት ሥራቸው የተሣካላቸው ከምንም አይነት ወንድ ጋር ባለመተቃቀፋቸጡ ሊሆን ይችላል እነ እገሌን ብት ወስድ ደግሞ ደስ ካላቸጡ ሀንድ ጋር እንደልባቸው እየተቃተፉ ነጨ ጂኒዬስ የሆኑት እኔ ግን እንደ ነፍስህ ከምትወዳትና ከጂኒዬስነት ምረጥ ብትለኝ አትጠራጠር ጂኒነዬስነትን ቻጡ ብዩአት የም ወዳትን ልጅ እቅፍ ነው የማደርጋት ሲል በዓይነ ሕሊናዬ ሃናን እንዳሰላስል አድርኑኛል ሰለ ሁለተኛው ትዳሩ ጠይቂው እንዲህ አጫ ወተኝ ኡ። ነገር ግን በኛ ፅም ነት አታማልድም ነው የምንለዜ እሻ ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ኃር በቀጥታ ነው የምንገናዝ አማላጅ አያስፈልገንም አሏቸው ወንጌሉ የሚለውን እያስነበቡዋቸ ሰዎቹን እምነታቸውን ሲጠይቁ ፕሮቴስታንት መሆናቸውን ነገራቸጡ አስተማሩዋቸዜ አድዋ ሳይ የመጀመሪያዋን የፕሮቴስታንት ቤተ የመሥረቱት ጎ ታይ ሀለቃ ወልደ መደህን ናቸው እኝህ አያቴ አንድ ልጃቸው ሴት አውል ሆነ አንድ ምሽት የለመዳትን ሴት ቤት አጥር ዘሎ ሲገባ ባለቤትየው እቤት ጡስጥ ነበርና ጠመንጃኩን አልሞ ተኩሶ ገደለው ገዳዩን ሀገሬው ይዞ ለአባትው አተረበላቸዙነ ቢፈልጉ በዱላ ቢፈልጉ በጠመንጃ ቢፈልጉ በሥለት መግደል ይትላሉ አሉዋቸዘ»ዙ አቦይ ተወልደ መድህን ግን ይህን አላደረጉም ይዘውላቸ ውጡ ሲቀርቡ አይተውት አዘኑ የልጃቸውንም ጥፋተኝነት አምነዋል ሲናገሩ እኔ ይቬን ሰውዬ በደመኝነት አልፈልገውም ነገርግን እዚህ እኝ ባለንበት አገር ባይኖር እመርጣለሁ ለምን እኒ ይቅር ለእግዜር ብል እንኳ ቤተዘመዶቼ ይምሩታል ብዬ አልገምትም ስለዚህ ይህችን ሀገር ለቅቆ ይውጣ አሉ ሰውዬውም አድዋን ጥሎ ወጣ የጋሼ ስብሐት ነብስ አሁንም ቆንጆን ታደንቃለች ዙፁብ ወጣት በታክሲ ውስጥ ካጋጠመችው ጠይም እግረ መንገዱን ካያት ልጂቱ ሳታየው በደንብ ያስተውላታል ይሀንን ሲያደርግ በርካታ ጊዜ አይቼዋለሁ እንዲት ናት» ስለው ስጋ የለበሰን አበባ ማስተዋል ደስ አይ ከዕለታቱ በአንዱ ቀን አንድ የታክቀ ሠዓሊ በዐዳጁ ቤት መሯድሯሊስ ተቀምጠው ያጠዐጋለ በጨዋታው ወመሐል ጋሼ ስብሐት ሽንት ቤት ደርሶ ይመለሳል እንደ መደንገጥ ብሎ ዓይኑ ፈጣል አብረውት የተቀመጡት ይህንን አላስተዋሉም ደራሰ መስፍን ኃብተማሪያም ጋሺ ስብሐት እንደተመለሰ ሸንት ቤት ይሔዳል በተመለከተ ው ትዕይንት ደነገጠ ገጽ » ክርስትያን ልህም። አልኩት ዳም ሁሴን ከአያቶሳ ሆሚኒ ጋር በሚዋጉበት ጊዜ ነው የጀመረኝ ለነገሩ ጉንፋን አይደለም እኔ ያኔ ጉንፋን መስሎ ኛል ጦርነቱ ሲያበቃ ነው የምድነው አልኩ ጦርነቱ አለቀ አልዳነችም አስካሁንም አለች ምንም አይደለም አሁን እንኳን ጉንፋን አይደለችም ጨዋታ ናት አዲስ አበባ የትም ይስማማኛል ለእነ ነው ከተማዋ የተሠራችው ምክንያቱም አፍንጫዬ አያሸትም ልጁ ዜና ምሣ ጋብዛኝ ተረት ሰፈር ዘለቅኩ ሁለት ወፍ አንዲሉ ጋሼ ሰብሐት አብሮን ነበር ጣፋጭ ምሳ ቀረበልን እየተጨዋወትን ተመ ገብን የጨዋታችን ርፅስ በኢየሱስና በወላጅ እናቱ በእምዬ ማርያም ሳዶ አነጣጠረ ጋሼ ስብሐትም እንዳህ አለን ማሪያም ቧንቧ ነች እኛንና ዘለዓለምን አገናኘችን ኢየሱስ ክርስቶስ ግን ደራሲ ነው እኛ የየብስ ደራሲያን ሰንጠበብ በቃል ነው የምንፈጥረው ኢየሱስ ግን በሰው ልጆች ሥጋና ደም ነው የሚጽፈው ሲጥፍ ሲጥዋፍ ራሱጋ በአንድ ድንጋይ በልጁ የተ ሰናዳ ማስታወሻ ደረሰ ተዋናይ አስፈለገዜዙ ባሕርያቱን ሀሪክረዚ ታ የዘህን ተጡሑነት ዋና ገፀ ባሕሪ እኒ ነኝ የምጫበተከ ን ነ መ ረደ ሦ ዜ በሚጠጣው ባሕላዊ መድኃኒት ምክንያት ሰጡነቱ ተቆጥቶ ንንደ በጣም ያካል ይህንን ለምን እንደሚያደዮን ል ለ ይህ አይነት ሕመም ተራውን ሰዜጡ አይዘውም አለና አስቆኝ የምጠ ጣው መድሐኒት አለ ብዩሀለሁ ንን ስ ወስድ ነፍሰ ትደሰታለች ግን አለርጂ ሆኖብኝ ያሣክከኛል በዚህ ምድር ላይ ሣትከፍል በብላሽ የምታገኘው ምንም ነገር የለም አየህ ምን ባደርግ እንደሚተጠኝ አፀ ቃለሁ ነገር ግን ማከኩ በጣም ስለሚጥመኝ አብሬው እኖራለሁ እከክን የሰጠ አምላክ ማከኪያ አይነሣም ብለህ እ። ይህ ነፍሱ ዓለም የሆነች ሰው ይህ የማንም ሞት ያጉድለኛል ብለ የሚያስብ ሰው ታመመ ሐኪም ቤት ሳላለመሔድ ወሰነ በዚህ ልጁን ወቀስዚት ዝም ብሳ በማየቷ በርሷ ላይ ሊያመጣ የሚችለ ውን ሐዘንና ችግር እየተነተንኩ ልነግራት ሞከርኩ ሁሉም ነገር ከአቅሟ በላይ እንደሆነባት ነገረችኝ እርሱን ሳስተውለው ከፍተኛ የመንፈስ ድቀት ደርሶበታል በወት ቱም ጋሼ ስብሐት ራሰንንም ሕይወትንም ዓለምንም ተ ጸይፎ ከሞት ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ ለመሻረክ የቆረጠ ይመሰላል መኖሩን የምንፈልግ ሞቱም የሚሜያጉድለን አንዳለን አወጋሁት በተግባባን ሰሜት ጭንቅሳቱን ወዘወዘልኝ ከልቡ እንደሆነ ከገፁ አነባ ለሁ በታናሸ ወንድሙ በዶክተር ተወልደ ብርሃን እር ዳታ ሆስፒታል ገባ ሆሰፒታሉን ጋሼ ጠላው ጥሳቻውን ብገነዘብም በሰላምና በፍት ራችን ጊዜ ይወዳቸው የነበሩትን ወጐች እያነሣሁ ላጫውተውና ሳዝና ናው እሞክር ነበር በወቅቱ ሳየው አካሉ ከስቶ ገመምተኛ ከመምሰለ በቀር ሀሊናው ሚዛኑን እንደጠበቀ ነው ክሳምንታት በኋላ ሳይዛለው ከሆሰፒታል መውጣቱን ሰማሁ ሊያገግም ወደሔደበት ታናሸ ወንድሙ ዶክተር ተወልደ ብርሃን ቤት ሣስታወሻ ገጽ ሂድኩ እንዳየኝ ኦ ሲይለር አለና እጁን ለሰላምታ ዘረጋልኝ ጨበጥኩት በሰርቪስ ክፍል ውስጥ ነጡ የምንገኘጡ አነስተኛ ጠረጴዛ ላይ መጽሐፍት ተደርድረዋል ከፊት ለፊቱ ያለች መስኮት ስትከፈት የሰማዩን ጩሉ ገጽ ታሳየለች ከዛ ከምር ከጠላው ሆስፒታሉ እንዴት ሊወጣ እንደቻለ ጠየትኩት ሐኪሞች በሁለት ምክንያት ብቻ እንደምወጣ ነገሩኝ አንድ ድጌኔ ሁለት ሞቼ ነው ከዚህ ከዳግማሣዋ ምኒልክ ሆስፒታል መውጣት የምችለው ያ ካልሆነ ከዛ አካባቢ ንቅንቅ አልልም እኔ ደግሞ አስከምድን አካባቢው አስጠላኝ እስከምሞትም ጩጠበቅ አልቻል ኩም እነርሱ ደግሞ በዶክተር ያምናሉ አይደል። ብዬ ሥህኩ ፈትለክ ብላ መጣች ሁሉ ውፍረት የሌለ ያህል ሁለተኛ ያህያ ጭራ ትነካና ጠጀጡ ልህ አላለችም ልጄን ልጄ ብላ አቀፈችኝና ያህያውን እርግጫ አስረሳችኝ እኔ በተራዬ ከወለድኩ በኋላ ነው በዚያች ሰዓት እናት ማን እንደሆነች ያየሁት ሌላ ቀን ግን አበዛሁት ምን እንዳደረግኩ ዛሬ አላስታውስም ግን በጦወለሳይ ቤት የሚያስገርፈኝ ጥፋት ነጡ ተቆጣቾቸ በሕይወሔ ለመሠጀመሪያ ጊዜ እናቴ ስትቆጣ የዛን ፅለት አየኋት አባቴ እንደመጡ ጥፋቴን ነግራቸው ግረፉትፐ አለቻቸው ይሔውልህ እርሷን ፈርተው አቦይ ገረፉኘኝ በሕይወቴ የዚያን ፅለት ብቻ የአባቴን እጅ ቀመስኩ አንድም ተን ከዚያ በፊትም ሆነ ከዚያ በኋላ ተገርፌ አላውቅም ሚጢጠ ሆፔ እኔና ወለላይ መንገድ እንሔዳለን የባላገር መንገድ ጐን ለጐን ስለማያስከድ ኋላና ፊት ሆነን ነው የምንጓዘው እሷ በረጂሙ እየተራመደች እኒ ሱክ ሱክ እያልኩ እከተላለሁ መንገድ ላይ ድንጋይ አነሣችና አንተም አንሳ አለችኝ አነሳሁ የተወሰነ ርተት እንደሔድን የድንጋይ ከምር ከአለበት ስፍራ ደረስን ወለላይ የያዘችውን ድንጋይ ክምሩ ላይ አኖረችው እኔንም እዚያ ላይ እንዳስቀምጥ ነገረችኝ ክምሩን አልፈን ስንሄድ የድንጋዩን ክምር ምስጢር እንድትነግረኝ ጠየቅኳት እሷም ስታጫ ውተኝ እምታየው ቦታ ላይ ለወደፊቱ ቤተክርስቲያን ይሠራል እንዲሀ አይነት ሥራ ሲታሰብ ለአካባቢው ነዋሪ ይነገረዋል ስለዚህ ሕዝብ ከየተነሣበት ድንጋይ እያየዘ እየመጣ ድንጋዩን ያኖራል አለች ኝ አለና ጋሺ ስብሐት ትኩር ብሎ እያየኝ አየህ ይህ ሕዝብ አንድ ሲሆን ንጉስ ወይም አምባገነን መሪ አያስፈልገውም ነቨር። ለዛውም ባልና ሚስት አለና ጋሼ ስብሐት በግንባሩ ላይ በስተቀኝ በኩል ያለችውን ጠባሳ አሣየኝ በግምት የሰባት ዓመት ልጅ እያለሁ ነው የተፈነከትኩት በዛን ጊዜ የታናሼ ታናሽ ዮሴፍ ሕፃን ነው ይድሃል እርሱን እንድጠብቅ እንዳጫውተው ታዝዣ ለሁ ግን በሚያስተማምን ሁኔታ ልጠብቀው አልችልም ይህንን ሁኔታ ቤተሰቦቼ ተድሪሠፀው ተረድተው አንዲት የሩቅ ዘመድ በዕ ድሜ ግን እኩያዬ የሆነች ሴት ልጅ ቀጠሩ ደሞዝዋ በመኸር ወቅት የተወሰነ ቁና እህል ለቤተሰቦቿ ይከፈላል ይህቺ ልጅ አንደመጣች እኔ ዮሴፍን ከመጠበቅ ነፃ ሆንኩ እኔ ልጅቱና ዮ ሴፍ እቤት ውስጥ ስንውል ወላጆቼ ወደ እርሻ ተግባራቸው ሂዱ እኔና እርስዋ መቅረታችንን ሣይ አንድ ነዝር አማረኝ ለመንኳት ዮሴፍ በወቅቱ ነብስ አያውቅም ወንድ ከሆንክ አይደለም የሰባት ዓመት ልጅ የሁለት ዓመት ልጅም ብትሆን ያምርሃል እሷም ሳያምራት አይቀ ርም እሺ ግን በአንድ ነዝር እንስማማ አለችኝ ብምን አልኳት ጭንቅላትህ ተዘቅዝቆ እግርህን እሽኮኮ ብዬ ከዚህ እስከዛ ድረስ ተሸክሜ ልውሰድህና ስንመለስ እሺ አለችኝ ተሰማማሁ ተዘቅዝቄ አንጠልጥላኝ መንገድ ጀመርን ትንሽ እንደሄደን አንድ እግሬ አመለጠና በጭንቅላቴ መጩሬት ላይ ተተከ ልኩ ግንባሬ ላይ ተፈነከትኩ ሁሉም ነገር ቀርቶ ቁስሌን ማስታ መም ጀመርኩ ሲለኝ የሴትን ብልሃት የጉንዳንን ጉልበት የም ትል ዘይቤ በሕሊናዬ ውስጥ ብልጭ አለችና ሳቅሁ ልቀጥልልህ አለኝ ጋሺ እያዳሪህጠኩህ ነው ይህችኛዋ ገጠመኝ የልጅነት ልበዝርነት የምታሳይ ነች አንዲት ዘመዳችን ሞታ ወለላይ ለቅሶ ተቀምጣለች ለቀስተኛ ከየአካባቢው ይጐርፋል ልክ እኛ ግቢ አጥር አጠገብ ሲደርሱ ማልቀስ ይጀምሩና ወደ ጡስጥ ይገባሉ እናቱ የሞተችበት ልጅና እኛ እየተጫወትን ነው ለቀስተኞቹ ደርሰው ከቤት ሲወጡ ልጁን ካዩት ይሂውልሽ የሟችቷ ልጅ ብለው ከንፈራቸውን በሐዘን ይመጥጣሉፅ እኔም ይህንን ሳይ ጊዜ ምነው ወለላይ ሞታ ለእኔም እንዲህ ባዘኑልኝ ስል መመኘቴን አስታውሳለሁ ብሉ በራሱ ስቆ አሣቀኝ ሌላኛዋ ገርነት ሠጣች ሣስታወሻ ግቢ በላት አንዳንዴ አልኩት ጸ። አለና ሳቁን ለቀቀው አብረን ሣቅን በባላገር ማለዳ ከወፎች እኩል ነው የምትነቃ ው ትልልቆቹም ሆኑ ትናንሾቹ ልጆች በዚህ ጊዜ ነቅተው የፅለት ተግባራቸውን ለማከናወን ይሰማራለ የማለዳን ጤዛ ቁሩን የተሲያት ግለቱን እንደ አመጣጡ ከሕይወት ጋር መጋተር በባላገር ግዴታ ነው የሰውን ልጅ ከእግዚአብሔር ቀጥሎ የምታውቀው እናቱ ነች እናቴም እኔን ልጂን እንዲሁ ጠንቅቃ ታውቀኛለች የባላገሩ ሕይወት ከኔ እንቅልፍ ወዳድነት ጋር እንደማያዋጣኝ አ ውቃለች ስለዚህ አንድ ቀን ታሳቁን ምክሯን ለገሰችኝ ስብሕትለአብ ልምከርህ እንቅልፍ እንደልብ መተኛት ከፈለግክ አዲስ አበባ ሂድና ተማር እንደልብ እየተኙ የሚኖሩበት አገር አዲስ አበባ ነው የሌሊቱ ቁር የከሰዓት በኋላው ንዳድ አያገኝህም ጭቃ አትረግጥም ተስማምቶህ መኖር የምትችለው አዲስ አበባ ነውና ሂድ ወንድሞቼ አሉ ያሣድተሃል ለሀጐስ ደግሞ ንገረው እኔ እር ሱን እናታችን ሞታ እንደ እናት ነው ተሸክሜ ያሣደግኩት አሁን አንተን ልጄን ስልክለት ደስ ብሎት ያስተምርሃል ስለዚህ ሂድ አዲስ አበባ አለችኝ ከፊቱ በመለኪያ ተቀድታ የተቀመጠችውን ካቲካላ ፉት አላት አንድ ጉንጭ ውሃ ከለሰባትና በእኔ ግምት የአስር ዓመት ልጅ ማስታወጠሻ እርናተ የበህር ልጅ ጋሼ አስፋጡ እሆናለሁ በዛኑ ሰሞን የእናቴ የበህ ው ከኣ ወደ ርባገረድ ቤተሰቦቹን ሊጠይቀን መጣ ቢስክሌት እየነ ኣበ ለእነ ለመወደመሪያ ጊዜ ያየኋት የቴክኖሉጂ ፃና ፃረምኩ እኔ ብቻ አይደለሁም ነበረች በጣም ገ ረምኩ መስህምውሁጉ የተይኑኔ መንደርተኛውም ጭምር ነበር የተገረመ ው በተግርኛ የሰይጣን ሀት ብለዋት ነበር ቀደም ብሎ የሚያውቁት ትሬንታኳትሮ በአራት ፈረሰ ነው የሚሂደው ይህቺ ግን ምትሃት ሰለህ ነችባቸውጡ ነው በሁለት ጋለቧ የሰይጣን ፈረስ ያሰኛት መ አሰፋው ርባገረድ አጭር ጊዜ ሰነበተ ከወሳጆቼ ጋር አ አበባ ይዞኝ እንዲሔድ ዐሰኑ በሚነሣበት ወቅት አብሬው ለመ እኔም ቤተሰቦቼን ተሰናበትኩ መለያየት የሚሉት የሕይወት አሐ ምፅራፍ በዚሀ ጌዜ በእኔ የመጣውዑ ጐሣ ም ነፍስ ውስጥ ተከሰተ እንደልብ እምበላበት እምተኛበት አገር ለመድረስ ጉዞ ጀመርኩ ከርባገረድ አድዋ ነበር መጀመሪያ የምንሔደው እዛ የወለላል ታናሽ እህት አለች አክስቴ ትበርህ ታበራለች ትባላለች እርሷ አስራአምስት ቀን ገደማ ተቀመጥነን ከርባገረድ አድዋ ከአራት እስከ ስድስት ሰዓት በእግር ተጉዘን ደረሰን በሕይ ወቴ ለመጀመሪያ ህዚ ያየሁት ትልቁ ከተማ ነው አሁን ሳስታውሰው ኣድዋ በወቅቱ የሀዢ ቤት መንፈስ ነበር ያለው የነዋሪው ቋንቋ አለባበስ ወግና ባህሉ እኒ ከማውቀው ማኅበረሰብ ብዙም የራተ አልነበረም ከተማው እጅሯብ ብሉ በቆርቆሮ ቤቶች ማሸብረቁ አስገርሞኛል በዛን ጊዜ የአድዋ ከተማ ነዋሪ ደጋግሞ የሚዘፍኖት አዲስ ዘፈን ነበረች በዛ ማኅበረሰብ አስተሳሰብ አንድ ሰው ሲያጠፋ አንድ አይነት ነውር ነገር ሲሠራ ይገጠምበትና ሁሉም እየተቀባበለ ይዘፍን በታል አሳስሎ ጉሮሮውን አፀዳዳና ዘፈንዋን በትግርኛ አንዴ ተወጣት እምባዬ ምባዬ ምባዬ ዬይ ጓለዬ ወይ ልጄዋ አብ ርባ ርባ ርባ ጥዑም ዘረባ ብሎ አዜመልኝና ታሪኩን አጫወተኝ እምባዬ የሚባል ሰውዬ የሚስቱን እናት ወንዝ ዳር ድንገት ወሸማቸው ይህችን ነውር የሕዝቡ ዓይን የሆኑ አዩበት ገጣሚዎቹ ደግሞ ተጠበቡበት በዜማ ተቀናብራ የአድዋ ከተማ መማማሪያ ሆነች አድዋ ለመጀመሪያ ጊዜ ሻይ ጠጣሁ አቤት የጣፈጠኝ መጣፈጥ አቤት እንዴት ደስ አለኝ። አልኩና ፀጥታችንን ገሰስኩ ቴፕዋን እየከፈትኩ ከዛማ ሕይወት ሂደቷን ቀጠለች ሕይወት ልጅ ሆነህ ደግሞ የተለያዩ ልጆችን ታስተዋ ውቅሃለች አንዳንዶቹ ሊያስደስቱሀ የሚላኩ ልህ ናቸው ሌሎቹ ደግሞ ሳያ ውቁትም ቢሆን ሊያሰቃዩህ የተፈጠሩ ይሆናሉ የአባባ ዛፉ ባለቤት እማማ ኪዳን የእህታቸ ውን ልጅ ከእኛ ጋር ያሣድጉ ነበር ዋህድ ትባላለች ቀይ ቆንጆ ልጅ ነች በማላ ውቀው ምክንያት ጠምዳኝ ነበር አፍንጫህን ትሬንታኳትሮ ደፍጥጦታል ትለ ኛለች እኔን ወደ ኋላ ተመልሰህ ስታየኝ ባሳገር ነኝ ከተማ ስገባ ሰዎች ይንቁኛል የሚል ስሜት ኮምፕሌክስ ነበረብኝ የመጨረሻ አስቀያሚ እንደሆንኩ ይሰማኝ ጀመር ሃናን እስካፈቀርኳት ጊዜ ድረስ አብሮኝ የኖረ ይመስለኛል በሕይወቴ ውስጥ ህድኣት ተከሰተች ህድኣት ትርጓሜው እርጋታ ማለት ነው ያክስቴ ልጅ ህድኣት አባቷ ሞተ ው አንደኔ ጋሼ ሀጐስ ቤት ነው ያደገችው ሉል ገብሩም እዛ ቤት አለችሥ ቆንጆ ሳቂታና ተጫዋች ነች እኔ ደግሞ ከሴቶች ጋር መጫዋት መሣቅ እወዳለሁ አንድ ቀን ሉል እየሣቀች አቤት ስብሐት። እላለሁ በአምስተኛው ቀን እነ ቴዎድሮስ ታርዛንነቱ ይብቃን አለ ዘሚርበንና አውሬም ከሚበላን ትምህርት ቤታችን ብንመለስ ይሻለናል ብለው መጡ ጉድ ተባለ ይቅርታ ለመኑ ይትር ተባሉ ብሎ ጪጢዉሙን እያፍተለተለ ተከዘና አሁን ሳስበው ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ጄዝዊቶቹ የተሟሳ ፅውቀት ነበር የሚያቀርቡልን ግፅዝ አማርኛ እንግሊዘኛ ሂሳብ ሳይንስ ጂኦግራፊና ሌሎ ቹን የተለም ትምህር አይነቶች ብቻ አልነበረም የሚያስተምሩን የእን ጨትና የቴክኒክ ሥራም ይጩምር ነበር የአናጢ ትምህርት ሠወፀምህ ራችን ፈረንሣይ ካናዳዊ ነው ሻርፖንቲዬ ይባላል ትርጉሙም አናጢ ማለት ነው ለምንፈልግ ተማሪዎች በሳምንት አንድ ቀን ማታ የሙዚቃ ማድመጥ ፕሮግራም አለን የነሞዛርትን የነበይቶቨንን ጠዘተ ክላሲካል እናደምጣለን ፍላጐቱ ላላቸው ተማሪዎችም የመጻሀፍት እድሳት ያስተምራሉ በዚህ ትምህርት ቤት ነው እንግሊዝኛ ሁለተኛ ቋንቋቸጡ ለሆኑ የሌላ አገር ሰዎች የተጻፉ መጻሕፍትን ማንበብ የጀመርኩት ካደግኩ በኋላ ያገኝሳቸውን ታላላቅ ደራሲያን ሥራዎች በዚህ ትምህርት ቤት መጻሕፍት ነው የተዋወቅኳቸው የልቦለድ ፍቅር በዛ ው አደረብኝ እኔም የዚሁ ትምህርት ቤት ልሣን በነበረው ተፈሪ መኮንን ኤንሣይን በሚባል ጋዜጣ ሳይ መጻፍ ጀመርኩ የጋዜጣዋም አዘጋጅ ሆኛለሀ በወቅቱ የአስራ አንደኛ ክፍል ተማሪ ነበርኩ ነገር ግን እኔ የማነብበትን ጊዜ የሚሻማብኝ ሥራ እጠሳለሁ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ሰለቸኝ ስለዚህ ለአስተማሪዬ ችግሬን ነገርኩ ገላገለኝ ደራሰ መሆን እንደምችል የገባኝ ምናልባት ያነ ነው በትምህርት ቤታችን ሰባት የእግር ኳስ ሜዳ ነበር ሁለት የመረብ ኳስ ሌላው የቅርጫት ኳስ ወዘተ ናቸው እኔ ታዲያ አልፎ አልፎ ካልሆነ ሁሉም ውስጥ የለሀብትም ቦይ ስካ ውት ነበርኩ በዚህ ወቅት የልጃገረድ ጓደኛ ለመፈለግ ዕድሜህ ደርሶ ነበር። አንድ አዲስ ነዢ ሲያጋጥመን ያንን ነገር እንዴት እንደምንቀበ ለው ይመሣሰላል አቀባበላችን ሁለታችንም በፍቅር እናምናለን በእርግጥ በፍትር የማያምን የለም የኛ ግን ሰፋ ያለ ይመስለናል የሰማናቸውን ቀልዶች እንለዋወጣለን ቀልድን መጋራት የበለጠ ያቀራርባል በኮሌጁ ውስጥ በሚደረገው እንቅስቃሴ ውስጥ የለንበትም የለንበትም ባንልም አንገባበትም ዞር ብለን ስናስተ ውለው እኔም ሆንኩ ጓደኞቼ እዛ ውሰጥ ብንገባም ባንገባም ምንም ለውጥ አናመጣም ቁጥሩንም አናጐለው በዚህ በኩል ግን ጊዜያችንን ለምን ወደው ነገር ብናውለው እንችሳለን የሚል እምነት ነበረን በዚሀ ወቅት ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ውስጥ የአመዕ ባሀሉን የሚዘሩባቸው ሌሎች አፍሪካውያን ናቸው ጃንሆይ ስኮላርቪፐ ሰተዋቸው አብረውን የሚማሩ ነበሩ የኮሌጃችን ተማሪዎች ጃንሀቶ ሊያነጋግሯቸው ተሰልፈው ወደ ፓርላማ ሂዱ ንጉሱ ተቀብለው በሰላም አነጋገሯቸው ተማሪዎቹ ወደ ኮሌጅ ሲመለሱ ፓርላማ ግርግዳ ሳይ በትልቁ የሚከራይ የሚል ጽሑፍ ለጠፉበት የፕሮፓጋንዳ ጨዋታ ብትሆንም ደስ ብላኛለች አለኝ በፀጥታ የማዳምጠው መሆነን አተኩሮ አየኝና ጨዋታውን ቀጦሰ በወቅቱ ዩኒቨርሰቲ ኮሌጁንም ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤትንም የሚያስተዳድሩት ጀጆዚዊቶች ናቸው ምክንያቱም ጃንሆይ ከጀዚዊቆ ጋር ግንኙነት ነበራቸው እሣቸው ትምህርታቸ ው በፈረንሣይኛ ነበር የእኛ ትምሀርት ቤት ዲሬክተር የነበሩትና ሌሎቹ አስተማሪዎቻችን ማስታወሻ ገጽ ያካናዳ ፈረንሳዊ ጀዚዊቶች ናቸጡ ኮሎጁን የቆረቆሩትም እነ ሱ ናቸው ሁሉም ነገር በፕሮግራም የተከፋፈለ ነበር ሴቶቹ መኝታ ቤት አካባቢ መሄድ ክልክል ነው እኛ ደግሞ ጐረምሣ ነን ይህ አይነቱ ስነስርዓት ነብሳችንን ያበሳጫታል ውቤ በረሃ አምሽተን ወደ ዩኒቨርስቲ እንመጣለን ከምሽቱ ስድስት ሰዓት በኋላ መግባት ክልክል ነበር አንዱ ጀዝዋት በር ላይ ይቆማል ላለማስገባት ይኸኒ አንዱ ተማሪ ይሸፋፈንና በድንጋይ ይለዋል ደዚዊቱ እግሬ አውጪኝ ይላል ተማሪውም ዙልክ ብሎ በሰላም ወደ መኝታ ቢቤቱ ይገባል አራሳችንን አሁን ስንጠረጥር እንዳህ አይነቱ አመፅ ውስጥ አንጠፋበትም አብረን ሣትን ጩዋታውን ጀመረ ዩኒቨርስቲ የኪስ ገንዘብ አይሰጠንም ምግብ መኝታና ዩኒፎርም ይችለናል ስለዚህ ገንዘብ ይቸግረኛል ከዩኒፎ ርሙ ሌሳ የምቀይረው ልብስም የለኝም አንድ ሞራንሲ የሚባል ነበር ሁሌ ሲያየኝ ያች ዩኒፎርም አትቀየርም ጠራኝ ሙሉ ኮትና ሱሪ ዩኒፎርም አወጣና ሳያስፈርመኝ በነፃ ሰጠኝ ልብስ መቀየሬን ግን ሌላው ተመልካች አላየልኝም በእንቅርት ሳይ ጆሮ ደግፍ እንዲሉ በዚህ ላይ ፍቅርም ያዘሀ። ቸ አዎን እንዲህ አልኩ ሕክምናም የስፈልጋታል ሕግም ብኑ ኢትዮጵያ ሣይንስ ያስፈል ያስፈልጋታል እያልኩ ህብ መሙያ እየጠራሁ እየደገፍኩ ተናገርኹ ዳኞቹም ዘኑ አድሣጮ ዞሮበት ነው ግቡን ሳተ ሳይሉን አይቀሩም በመጨረሻም ትምህርት ደግሞ ለኢትዮጵያ በጣም ያስፈልጋታል ቀደም ብዬ የጠቀሰካፍቢ መያዎች ሁሉ ዕንቁላል ቢሀት ትምህርት ዶሮ ናት ትፈለፍ ሳቸቀለና ስል ያኔ አዝነውልኝ የነበሩት በጣም ዶስ አሳቸው በደማቁ በደማኒ አጨበጨቡልኝን አለና ሽንቴን ሸንቼ መጥቼ ሳጫውትህ አለኝ ነጠላ ጫማ አቀበልኩት ደርሶ እንደመጣ በነገራችን ላይ ጃንሆይን በጣም ነ ው የምክ ኔ ልጅ ሆኝ መውደድ ብቻ ሳይሆን ከአባት በላይ ከ እግዚር የሚሆኑብን ብሎ ተመቻችቶ እየተቀመጠ ከሃና በፊት ዝርል ፍሬንድ አልነበረኝም ከየት መጥቶ የዛን ጊዚ ድ እንደልብህ አታገኝም ዛሬ ሲኒማ ትያትር ቤት ቤተመጻሕፍት ብትሄድ ገርል ታገጎኛለህ ያኔ ገርል በእኛ ጊዚ ሕልም ነው ገርሉንም በስታትስቲክስ እናካፍል ብትል አንድ ገርል ለአርባ ጐረምሣ ቢደርስ ነው እኛ ደግሞ ችስታ ነን የሚረባ ጫማም ልብስም የለንም ልባችን ቢከጅሯልም አቅማችንን ስለምናውቅ በጨዋ ታው ውስጥ የለንበትም አጋጣሚው ፈቀደና ኮሌጅ እያለሁ ከክፍሌ ልጅ ፍቅር ከጃጀለኝ ትዕግስት ትባላለች የምንማረ ው ትምህርት አንድ አይነት ነው ጥሩ እንግባባለን ቀይ አጭር ነች ለእኔ በወቅቱ በጣም ታምረኛለች እርሷ ግን የምታየኝ ልክ እንደ እኩያ ግቢያ ትሰጠኝ ነበር አንዴ ናቸው በታች ነው እኔ ምንም እንዳሁኑ ገርል ፍሬን ወንድሟ ነው ፍራንክ ካላት ለሲኒማ መ ኮሌጅ ግቢ ውስጥ በደረታችን ሳር ሳይ ተጋድመናል እናወራሰለን እጂ ላይ ትንንሸ ቀያይ ሀጉሮች በቅለው ሲያዩዋቸው ያምራሉ እነርሱን መዳሰስ ፈልጌ ፈራኋት እንዲህ እንደተመ ኀኋት ውስጡ ታችንም ጥሩ ውጤት ዘዛም ለሁለት በፍቅሯ እንደጦፈ ትምሀርታችንን ጨረሰን ሁለ ዲሲ ለት አምጥተን ተመረቅን ኮሌጅን በጠስን ከሣቅ ጋር ዓመታት ያሀል ተለያየን እንደገና አሜሪካን ዋሽንግተን ምሀርት ሄደን ተገናኘን የተገናኘንበት ቦታ እንዴት የአሜሪካን ባሕል አክብረን መኖር እንዳ ለብን ስልጠና በሚሰጠን ዩኒቨርስቲ ውስጥ ነው ይኸኔ ዩኒቨርሲቱ ኮሌጅ እያለን በፍቅሯ ልቤ እንዴት እንደወጦፈላት ነገርኳት ምን አለችህ። እንዴት ማለት ጥሩ አሉ አበው ብዘ ጊዜ የተለያየ ወንድን ማግኘት የሚችሉት እነርሱ ናቸው ድብቅ ባህሪያችንን ቀድመ ወ የሚረዱት እነርሱ ናቸው ልልህ እችላለሁ አንጻን ላጫውትህ እሺ ህ የሚባል የወሲብ በሽታ አለ ቃሉ የግሪክ ነ ው ሲስሉት ከአንገቱ በታች የፍየል አናቱን የሰው አድርገው ነው በሰው ምናብ ፍየል ስሪያ ነዋ ዋና ሥራው በፍፁም መጥገብ አይችልም ባዮሎጂው አካሉ ውስጥ ስለሚሠራ ዘሩን ያፈሣል አእምሮው ግን በቃኝ ብሉ አይጠግብም እንዲህ አይነት ሰው እንዳለ አንዲት ሸሊ አጫወተችኝ አርመን ነው ገንዘብ አለው ገንዘብ ሲቸግረን እርሱጋ እንሂዳለን ሁሌ ዝግጁ ነው ግን ስለማይጠግብ በጣም ያታክተናል ብላኛለቹ ማሰታወሻ ተደንቂ ተረሁ ጋሺ ስብሐት ተጠለ ነብስ ካወኩ በኋላ የተዋወኩት ለ ይህ ችግር ችግሩ አይይለም ደስታው ነፁ ምክንያቱም ት ትማርዘዋለች ግን አንዴ ይበቃዋል እስከምትተጥለዋ ስት እሱ ራሱ ሲያጫውተኝ ለምሣ ከሥራ ሠመጥት ገረዱ እጁን በዋለች በዛን ጊዜ ውል ይለዋል አሰገው እጁን የቋርጥና እመቤት ገረድን ይዝዋት ወደ መኝታ በት መም ልተጥልልህ አለኝ ጋሼ በደሰታ አልኩ ፍነ ያወንዶች ነው የሴቶች ደግሞ በሃጠ»ከዐክ ከ ይ በዘሕይወቴ በዚህ ሕመም የተጠቃች ሴት አላጋጠሠመችኝም ሊልክ በሠሩት ፊልም ሳይ አንዲ ት አርቲስት ስትጫወት አይ ሕያኖች የሳይዞክሎሉጂ ሪሀፀጽሐፍ ፈልጌ አነበብኩ ወንዱ ረጂም ዚ ሰሀ ቢጨርስም እሷ ሁልጊዜ ገና ነች ሰቃይ ነው ልትቆጣዚ አትችቸልም ወንድም ነው አባት ነው አጐት ነው ብሎ መሰ የለም የሚፈለገው ወንድ መሆኑ ብቻ ነው እግዜሩ በጣሦሎ ሸፍጣታል ክሊዮፓትራ በዚህ ደረጃ ሳይ ባይሆንም ወንድ ሲከ ትወናለቕች ሲነሳባት ደህና ደህና አጃቢዎቿን አስከትላ ወደ ወደብ ትሄዳለች እዛም ከመርከበኛኞች ጋር እንደልቧ ስትለ ው ታድራለች ጋሼ ምርጫዋ ትክክል ነው አልኩት መርከበኛው ከባሀር ፈጸ ዞፀደብ ሲገባ አንደኛ ደረጃ ረሀቡ ወሲብ ነው ክሊዮፓትራ አውቃበታለች ሇደሚስማማን የጉርምስና ሠፈር ሰንሂድ እዚያ የሚያጋጥመን አንዳንድ አልሞት ባይ ተጋዳይ የሆኑ ሽማግሌዎች ነበሩ አንዳንዶቹ ጉርምስና ከንቱ ጉራ ነው ውበትም እንደ ጤዛ ረጋፊ ነው ይሉናል ሌሎች የጉርምስና ጊዜያቸው ስላለፈባቸ ው እኛን ተረኛቹን የሚቀኑብ። አልኳት መልስ የለም አለመፈለጓን ጭን እሺ ብንተኛስ አልኳት ያኔማ እቀዋበላለሁ አለችኝ ተኛን ሶስት ብሩን ተቀበለችኝ አስታውሣለሁ ሣቅፋት በጣም ከስታለች ረሀብተኛ ነች አልኩኝ በኋላ ሳውታት ስለሚርባት ሳይሆን በተፈጥሮዋ ለምግብ ግድ የላትም ትንሽ ጐረስ ጐረስ አድርጋ ጠደ ጫት ነው የምትሂደው አዘንኩላት ተረብኳት ኮከባችን ሊያቆራኘን ሚን አንድ ቀን እንደተለመደው እነሆ በረከት ልላት ሠራተ ኛ ሠፈር ሂድ ኮ እንዳየችኝ አዝና ወግ ጀጩረች ይኸውልህ ይህንን የተማረ የተመራመረ ሰው ሙታንቲው ላይ አስደግማሣ ደጂን ሣይረ «ግጥ አይውልም እያሉ ያመቸኛል ስለዚህ እኒ ሰፈር ለትቂ ልሂድ ነው አለችኝ አንቼን ደስ ያለሽ ቦታ ሄደሸ ተከራይ እኔ የቤቱን ኪራይ እከፍላለሁ አልኳት ተረት ሠፈር ተከራየች ይኸውልህ ይህቼ ሴት ወይዘሮ የትምወርቅ ሽፋው ትባላለች በኋለኛው የሕይወት ዘመነ የአራት ልጆቼ እናት ሆነች ተረት ሠፈር የገባነው በዚህ አጋጣሚ ነጡ እልሃለሁ ቅላቷን በመወዝ ወዝ ገለፀችልኝ የኔታ ስብሐት ፓሪክን የሠሩትና የመ ሰከሩለት ሰዎች ሲያልፉ ተከታይ ት ሲፈራረት ታሪክ የነበረችው ተስ በተስ አፈታሪክ ትሆናለቹ ፈርሰድ ሲሰጣት ተረት ትሆናለች ተረትነቷን ዘመን እስኪሽረ ው ድረሰድሚም ሼ ስብሐት አተከሮ እያየኝ በረጅሙ ተነፈሰ ፀጥ ብዚ ማስተውለው። በጭራሸ አንተ አሁን የምትለኝን ተቀደም ብዬ አላሰ ብኩትም ግን እንዳልከኝ ልጆቹን በጣም አስጨንቃቸፁ ነበር ለካ እጦነትክን ነ ፁ እንኳን የነገርከኝ ይህንን ስህተቴን አስተካክላለሁ አለኝ ከዚህ በኋላ ልጆቹ ሌለቹን የትምህርት አይነቶች የቤት ሥራ ለመሥራት ጊዜ አገኙ አለና ከዓመታት በፊት የተከና ወነውን ድርጊት አሁን እንደሆነ ሁሉ በእርካታና በደስታ አስታውሶ ቲቸር አንበሴ አሪፍ ሰው ነው ከሰህተታቸው ሁሌም ለመማር የሚጥሩ እንደ አንበሰ አይነት ነብስ ያላቸው ሰዎች ናቸው አለና ሀጥ ብሉ ያብሰለስል ጀመር እኔም በዝምታ ማስተዋሊን ቀጠልኩ አንዴ የጨዋታውን ቦይ ካስያዝኩት እርሱ የትዝታ ውን ምፅራፍ እየገለፀ እንደሚሄድ አውቃለሁ ሌላ ምዕራፍ ላይ ሊሂድ ሲል እሠልሰዋለሁ ሶስተኛ ክፍል እበሩ ስር አስቻለው ይቀመጣል የአስርና የአስራሀንድ ዓመት ልጅ ይሆናል ሁሉም ነዝር ያስተዋል ሳቁ ደስ ይላል እውነቴን ነጡ ይህችን አስቻለውን ሣቅ በመጧኺታት ኖታ በመዘገብኳት የምታሰኝ ነች ይኸ የግፅዝ ፊደላችን ሊጽፈው አልቻለም እንጂ አለና ሳቀ እኒም ተከተልኩት አንድ ቀን አስተምሬ አብትቼ ልወጣ በሩጋ ስደርስ ይህ አስቻለው ልክ ልሠታጡ የቃጣሁ ይመሰል ዱላውን ለመሸሸ ጉንበስ አለና እጆቹን መከተ አንተ ምን ሆንክ አልኩት ይመቱኛል ብዩ ነው እኽኸኸዝኽዝኽዝዝ ለምንድነው የምመሠዝ ሣማሰሸሸዞሻ ፈር የር ኣ ግዞ አበሰ ሰ ሀዛዙ ሊጴ ዞሠቱኛለል ክዝኻዝኻ ዓመ ነጻ ለምንደ ነፀ አንበበ የፃሠ»ህ ዕ ስለማሥጮኮነ ነ ዘዘዘዘዘዘ ዘነኦ ስለያፃሠ ነው ገር አለ አንዱ ተማሪ ዞቦክ ክፋል ሰዖገም ሶሰተሃ አሠተ ነሁ ዝዝዝዝዝኽ ዘፅ አይዞሀ እኔ አልመህም ብዩ ፀ። ጋባዣችን እማማ የሺመቤት ሀገሬ ነው የምድርህ አሉና ጋበዙን መጀሠሪያ እዚህ አዳዲስ አበባ አገባና ደግሞ እናቱ ሊድሩት እዛ ተጓዝን ማለት ነጡ ገብቶኛል እዛ ነው ከኦሮሞ ባህል ወግ አስተሳሰብ ጋር የተዋወኩት ሚዘ ጦይስ አጃቢ ነበርክ ም ሦ ሉለሣኦ ማስታወሻ ገጽ ህ ለቀምት ከተማው ውስጥ ነው ጠይስ ወጣ ይሳልፐ ነቀምቴ ነው ደግሞ ሲጠራ እሺ አልኩ እየፈገኩ ሠርጉ ምኑ ምኑ በሽበሽ ነበር በቃ ተወው እንደማንም ሠርግ እንበለው እማማ የቪመቤት ማን እንደሆኑ አሣይቺሃለሁ አዎን ፖሊስ ይኑር ብለው ያጠጉህ ነው እር ሱን ከሆነ አካካዩ በሚለው ምዕራፍ ላይ አጫውተኸኝ እዛ አስፍሬዋለሁ ድንቅ የኢትዮጵያን ታሪክ ሰማሁ ያልኩት ያ አጋጣሚ ነውጡ ሌላው ሐረርጉ ጠቅላይ ግዛት አለልህሀ ከረርጉገ የሔድኩት ምናአልባት ወይ ነበር በወቅቱ ለአሚሪካ የሠላም ጓድ የቋንቋና የባህል ትምህርት ስልጠና እንሰጥ ነበር የኛ ሀገር አስተሳሰብና ወግ ግር እንዳይላቸው እና ባለማወቅ ሰው እንዳያስቀይሙ ስናሰለጥን አንዱ የሥራ ቦታዬ ድሬዳ ነበር እዛ እያለሁ እንዴት ሐረርን አላይም ብዬ ወደ ሐረር ሄድኩ እዛም አብዲ ሰላምይሁን ጥበበ ተቀበሉኝ ተዋወኩ አሥራ አምስት ተን እዛ ቆየሁ ሐረር ምን ዓይነት ትልቅ ስልጣኔ እንደሆነች አየሁ የእውነት ነው የምልህ ዓለም የሚያደንቀው የኢትዮጵያ ውያን መሰተንግዶ ነበር የተደረገልኝ ይህን ያወከው ከንባብ በፊት ነው። ነጡ የምለው አለኝ ንጉውጮ ማን እ አያውቅም አስማት የሆነችጡ ፎርሙሳ ግን ትሠራለች ተነሰተን ተራራ መውጣት ጀመርን ከሩት አንድ ሰውዬ እየሮጠ ይመጣል ሜዳውን አቋርጦ ወደ እኛ ገሰገሰ የሚነዳው ማን እንደሆነ እንጃ ፐስኪ አቁም አለ ደረሰብንና እያለከለከ በትህትና በጣም ይቅርታ ልናስተናግዳችሁ አልቻልንም አለ ጋሺ ስብሐት አተኩሮ እያየኝ በኃይለ ቃል አየኸውጡ ትልቅ ሥልጣኔ ማለት ይህ ነው ሰው ሰው ነው እንግዳ ከሆነ ያለህን መስጠት አለብሀ ይህንን ብሎ ተመለሰ። አለጡ የናፒዬርን ልጅ እኮ ነው ጋሼ ስብሐት እየሳቀ ልጁ እኮ ምንም አላጠፋም ግን ፐስኪ እንደ ቴዎድሮስ አብዶዋል ተጋብቶበታል ቴዎድሮስ እብድም ጂኒዬስም ነበር ገፐኮዖስኪ በእብደቱ አያትሀ የፈፀመው አስከፊ ወንጀል አነሠና አንተ ደግሞ መጣዘ ሲለው ልጁ የእንግሊዝ አይነት መልስ ሰጠው እነም አንተም አዚህ የመጣነው የእኔ አያት የሠራውን ጀብዱ ለመጉጐብኘት ነው አለውና ሂደ ብሎኝ ጋሼ ወፍራም ሣቁን ለተቀጡና ጠይቀኝ ብሉሣኝ አንድ ጨዋታ ትዝ አለው ደብረ ማርቆስ ጡስጥ የመጀመሪያው የቆርቆሮ ቤት የኡመር ጠይብ ቤት ነበር አንዱ እዛ ንደሆነ ማስታወሻ ካንዲ ጋር ጉራም አለበት አንድ እግሯን አንስቼ ብላት ዳንግሳሣ የኡመር ጠይብ ቤት ቆርቆሮ ተነሣ አብረን ሣቅንና ጥያቄዬን ወረወርኩ ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ታውቃለሀ ፆስ ሂደ ሄጃለሁ በጣም የተዋበው አዋሣ ነው ሐይቂ ከሐደፋ አገሩ ውብ ነው ከተማዋም ደስ ትላለች መ ሰረቱን የጣሌት ራስ መንገሻ ስዩም ናቸው ል በእውነት። ይኸውልህ ዘነበ አንድ ሁለት ገጠመኞች አሉ ሰው ነው ያልኩበት ነገር ነው ኃይለ መለኮት ጉንጉን የሚባል መጽሐፉን ፅፎልን አነበበልን በቂ ጽፈኸዋል አልነው ጓደኞቹ እሰ ግን አይደለም አንዳንድ ቦታዎች በአግባቡ አልተገለፁም» ብሎ እኔን ጋብዞኝ ይዞኝ ሂደ በወቅቱ አባቱ አርፈው አርባቸው ሊወጣ ዘመድ አዝማድ ተሰብስቦ ማጀቴ ደረስን አዲስ አበባ የአማራ ሀገር አይደለም እኮ የኢትዮጵያ ሀገር ነው እንጂ ማጀቴ እንዳለ አማራ ውን የምትወክል አገር ሆና አጋጠመችኝ እንደደረስን ካጋጠሙኝ አንዱን አሁን ላጫውትህ በተፈጥሮዬ እኔ አካላቴን ሴት እንጂ ወንድ ሲነካኝ ደስ አይለኝም አንድ ቀን ማጀቴ ውስጥ ከገደሉ ሥር የሚመነጭ ውሃ ውስጥ አከላታችንን እንታጠባለን ኃይለመለኮት አብሮኝ ሲታጠብ ቆይቶ አካላቴን ማሸት ጀመረ ዝም አልኩት ወንድ ሲነካኝ ደስ የማይለው ሰውነቴ ምንም ስሜት ሳይሰጠኝ ደስ እያለኝ ታጠብኩ ይህ ከራሴ ተፈጥሮ አኳያ የምገረምበት ገጠመኘ ነው ሌላው ኃይለ መለኮት ዳኛ ሆነ የተጣሉ ቤተዘመዶች ኃይሊ እስኪመጣ ጠብተው የዛን ፅለት ክሳቸውን አተረቡ ለአክስቶቹ ለአጉቶቹ ሳይቀር ዳኛ ሆነ ኃይለ መለኮት እንዲህ አይነት ባህሪ አለው ደራሲ ብቻ አይደለም ነዋሪም ሰጡ ነው ያውቅበታል መኖርንገ ኢትዮጵያን በንባብ ብታሳየኝ በዓለም ታሪክ ጩድረክ ላይ ሁሌም ኢትዮጵያ አንዱን ገፀ ባህሪ ሆና መድረክ ላይ ታያታለህ ይህንን በተመለከተ የፃፍኩትን አላነ በብክም። አይደለም የአንድ አካባቢ አዛገ ነው እንደ ካሌብ አይነት ንጉስ ሲኖር አብዛኛውን ቦታ ይገዛል ይህኛው ለዘመኑ አጹ አገረ ገገር ሊሆን ይችሳል በእነርሱ አህመድ ነጋሺ ነው ተቀበላቸው አስተናገዳቸው ጊዜው ሲደርስ ነቢዩ መሐመድ በድል አድራጊነት መካ ሲገቡ ኑ ብለው ጠርተው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ አሁን ደግሞ ወደ ቆስጠንጥንጥያ እንመለስ በቆስጥንጥንያ ተጨዋውተናል በቂ አልተጫወትንም ይልቅ ስማ የመጀጩሪያው ክርስቲያን ቄሳር ቆስጠንጢኖስ ሆነ እናቱ ንግሥት እሌኒ ክርስቲያን ናት ከልብ ጸም ሀሎቱ ስግደቱ ሳይቀር በዚያ ዘመን የኢየሱስ ክርስቶስ መስተል ጠፍቷል የት እንደገባ አይታወቅም ኢሌኒ እየሩሳሌም ሄደች እዛ ሱባኤ ገባች ተነገራት እጣን አጭሺ ተብሎ በራዕይ በበነጋታው ጠዋት ደመራ የሚያክል እጣን ተለኮሰ ጢሰ ወደ ሰማይ ወጣና በቀስተ ደመና ቅርፅ በግማሽ ክብ ከዚህ የተነሣ ርቆ ምድር ላይ አረፈ አስቆፈረች መስቀሉ ተገኘ ለአራት ተቆረጠ አንድ አራተኛው ወደ ኢትዮጵያ ተሳከ ግማደ መስቀል ይባላል ስያሜው በዛን ጊዜ አፄ ዳዊት ነበሩ የት እንደሚያስቀምጡት ጨነቃቸው ከልብ አማኝ ስትሆን ያስጨንቃል በህልማቸው መስቀሌን በመስቀል ላይ አኑረው አላቸው ጌታ ምን ማለት ነው ብለው ቆላ ደጋውን ሲዘዋወሩ ግሼን አምባ ያደረሱ ሲያዩዋት ቅርፅዋ ልክ መስቀል ይመስሳል እዚህ ነው ቦታው ብለው ንጉስ ዳዊት አስቆፈሩና መስቀሉን ቀበሩ በዚህም ቦታ ላይ ግሸን ማሪያምን አሠሩ ወደ እስልምና እንመለስ ነብዩ መሐመድ በጣም የሚወዳዲት የልጃቸው ባል አሊ ይባላል በእምነቱም ጽኑ ነብዩ ለአሊ ፍትራቸው ጥልት ነው በአንድ ዐቅት በእስልምና ተፃራሪዎች ይገደላል በዚህም አሁን በእምነት ተከታዮች እንደ ሰማፅት ነው የሚታየው ዘመናት አለፉ አንድ ሰው በህልሙ ነቢዩ አሊን እና አንድ ማንነቱን ሊለየ ው ያልቻለ ሰው ቆመው ሲወያዩ አየ ፍለጋ ጀመረ ሀጂ እገሊ ሼህ እገሌ ቢል አላገኘውም ይህ በህልመሠ ያየው ሰው በእስልምና ስም እምነት ላይ ታላቅ ሥራ ይሠራል ብሎ ስላመነ ምድረ አረብን አዳረሰ አላገኘፁም ፈላጊው ሰውዬው ተጓዥ ነውና ወደ ኢትዮጵያ ማስታወጠሻ መጣ በሕልሙ ያየውን ሀረር አ ገኘው ሰጩ ገ ህወዷ ጳ ይባላል ኣለ እኛ ግራኝ መሐመድ የምንለው እንዳይሆን ገረ እሱ ራሱ ነወ ሕልመኛው ከአህመድ አል ጊራኒ የጀግና ጦረኛ ገድሉን ፃፈ በመጨረሻም ፉቱሕ አል ነ ርፅስ መጽሐፍ ጽፎ አሣተመ አበሻን ነዳ ለማውጡሣጣኑ አ ዕባቫ ባግ ይህንን መጽሐጥፍ ነው የእኛ አገር ታሪክ ፀሐፊው ክለ ነ የአህመድ ግራኝ ወረራ በሚል ርዕስ በጻፉት መጽሐፍ መዕ የተጠተሠፀብት አኳ ሃብቦ መሐመድ የእስልምናን መሥረት ሲጥሉ ለመጩጀ ለፀሎት ንቁ ለማለት አላሁ አክበር። በታህሳሱ ግርግር አሜሪካን ሀገር ነበርኩ ትዝ ይለ ኛል ተስፋዬን ልጉበኘው ሸካጉጐ ሂጄ ነው የሰማሁት በኋላም በ አብዮት ሲዐገዱ አዲስ አዘባ ውስጥ ነበርኩ መጽሐፍ ቅዱስ ሳነብ ኢትዮጵያን ብዙ ጊዜ ይጠቅሳል ከወዳጆቼ ጋር ሳወጋ ጊዜ እንደሚጠራት ነግረ ውኛል ኢትዮጵያ ይልሃል ይህ በረከት ግን አሁን በምናውቀው ካርታ ስፋት ላይ ለምንገኝ ብቻ አይደለም የኩሻ ዘር የኢትዮጵያ ባለበት ሁሉ ነው በረከቱ የሜሚደርሰው የኩሽ ዘር ባለበት በምናብ ሰትሂድ ዓለምን ሁሉ ይታደጋል ልንል እንችላለን ደል ጐደ ጋሼ ስብሕት ከሀይወትም ከማንበብም ያወከውን ወግ ከሞሳ አወጋነው አንተ አሁን የሚወጋልህ ብቻ ሳትሆን የምታወጋበት ዕድሜ ደረጃ ላይ ደርሰሃል በቅርቡ የመጀመሪያ ልጅህ ኢያሱ አዳዲሰ አበባ መጥች አብራችሁ ምሣ መብላታችሁን አውግተኸኛል ያች ዕለት እርግጠኛ ነኝ ላንተ ቆንጆ ዕለት ነች ጋሺ ትክክል በሚል ሰሜት ፈገግ ብሎ ጠቀሰኝ ልጅህ በቆዳው መጥቆር እኛን ኢትዮጵያዊያንን ይምሰል እንጂ ልቦናው ነብሱ የምታሰብበት ባህል ወግና ሕግ እንግሊዛዊ ሆና ነ ያደገው አንተ በኣባትነትህና በታሪክ አዋቂነትህ ስለ ት ውልድ ዘዙ ምን አወጋኸው ሙ ኪ ማስታወሻ ሠ ገጽ ሬ ተገናኝተን ያጫወትኩት ስለ ኣቡነ ተክለሃይማኖት ስድስት ከንፍ እንዴት እንዳበቀሉ እግራቸው ተቆርጣ ቆይታ ክንፍ አብትላ የበረረችበት ዕለት ዳመቱ ባለፈው ወር በሃያ አራት መሆኑን አጫወ ትኩት ቸዞ ን ር ንቱን ነፍ ለናህፎው የስነቨባርት አቦ አጫወተኩተ ውን እንግዲህ ፍላጐቱ አንለ አለ ና ሌሎች መጽሐፍት ውስጥ ሲያነበ እ ደስት በክ ው አንላይ ሊያነባቸውና ሊያገኛቸወ የማይችላቸውን ነው ማጫወት ያለብሆ እ እንደሱ ነበር ውሉዋችን እትዬን ግን እንኳን አስታወስክኝ እሳቸውንም አባ ኪዳነ ማርያምንም እጨምርለታለሁ አሁን ጥቂት ቀን ላለው ታሪካዊ ቦታዎችን ለመጉብገኘት ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ተንዞዋል ሲመጣ አጫውተዋለሁ ከ ጵ እንኳን እግዜር ለእዚህ አበቃህ አሜን። ነበረኝ ዳንስ ቤት እሕሔዳለሁ ባልደንስም ቁጭ ብዬ ማየት ያስ ይለኛል ዲትሮይት ውስጥ አንድ ቀን በዳንስ ቤት በኩል አልፋለሁ ማታ ነጡ ምናልባት በግምት ሶስት ፀይም አራት ሰዓት ቢሆን ነውጡ በዛ ሳልፍ አንዱ የዳንስ ቤቱ አስተዋዋቂ ጮክ ብሉ እንዒህ እያለ ይጋብዛል ቆንጆ ቆንጆ ሴቶች ባለበት በጣም ጥሩ መዚታ የምትሰመጩመበት ዳንስ ቤት ይህ ነው ግቡና ተዝናነ። ነገን የበለጠ ማርጀት የባሰ ዕዳ ውስጥ መግባት ቅዱስ ጴጥሮስ አትጥራኝ ልመጣ አልችልምና ለኩባንያው ግምጃ ቤት ነብሴን አስይዣታለሁና ቾቾች ቾት ጾቾጁች ጋሼ ከአንድ ጓደኛዬ ጋር ስንጨወወት ሕንድ ድንቹን የሚበላ የናጠጠ ቱጃር የድንቹን ልጣጭም የሚበላ መናጢ ድህ እንዳላት አውግቶኛል ይህ እንጉርጉሮ የልጣጭ በላተኛው መሰለኝ በአሜሪካንም እንዲሁ ድንቹን እንክት የሚያደርግ አንድ ሀብታም ነበር አሜሪካዊ ነው ሃዋርድ ዩስ ዘዝህከር ይባሳል ከማንም ሰው ጀርም እንዳይተላለፍበት በመስታወት ቢሮ ውስጥ በበርካታ ቴሌፎን ተከቦ ነው ሥራውን የሚያከናወኑው የግድ ሰው ሊያናግረው ወደ ቢሮው የሚገባና ከሆነ ፀረ ጀርም እንግዳ ው ላይ ተረጭቶበት በአካል አንዲያገኘው ይደረጋል ይህንን ያህልም ከሞት ቢቆራረጥም ሞት እንደሆን አትቀር ብሎ ጋሼ ሰብሐት የትካዜ ፈገግታ ፈገግ አለና ብቅ ብለው ለአጭር ጊዜ አይተዋት ሲመለሱ የአንክል ሣም ሀገር አሜሪካ ይህንን ትመስላለች እኛ ካየናት ዓመታት ተቆጥረዋል በግምት አርባ ዓመት ሆኖታል አሁንስ የኮምፒዩተሩን የኢንተርኔቱን ሣይንስ ጨምረን ከዚህ ርቀት ስናስተ ውላት ደግሞ አሜሪካ ምን ትመስል ይሆን። ይኸውልህ ኤሚል ዞላ ሷጽፍ ደፋር ነበር ሲኖርም ደፋር ነበር ምናልባትም ከሩቅ ስታየው ሥነ ሥርዓት የሚባል ነገር የማያውቅ ልትለው ትችላለህ የውስጡን አናውትቅም ወደ ፈረንሣይ ሥነ ጽሑፍ ስንፈሂድ የመጣው እዚየጠሦ ይባላል እንዳየነው ተፈጥሮን እንዳለች መጻፍ ማለት ነው በስነዕሑፍ ሌላ ዘመን መጣ ማለት ነው ዞላ ብዙ ነው የጻፈጡ ለመኖር ጊዜ እንዴት እንዳገኘ እኔ እንጃ እኔ ፈ ዘጭ ኡ ማስታወሻ ሽ ው መ ጥተቱን አነበብኩ እንዲ ያነበብኩለትና የመሰጠችኝ ርር ሀ መጽሐፍ ነች የምትጊ እዚህ ሀገርር ቤት ሆነህ ነው ያነበብከው አዎን እኔ ዞሳን እማውቀው ያደግኩትም እከተለዋለሁ ፀገራ ሆፔጌ ነው ይኸውልህ ናና ሸሌ ነች እር ሱም አልፎ ኑትኦ በኋላ ያገኘት መጽሐፍ ውስጥ በዛን ዘመን እውቅ የነበሩ ብዙ ነ ሎች ያሉበት መጽሕፍ ሣይ ከተመዘገቡት መካከል አንዲ ሰዎች ዞላ አላሉም ታላቅነቱን ለመጥቀስ ናና ነው ያሉት ያንን ኮክ ነች የዞላ የመጻፍ ችሎታ ይህን ያሀል ይደነቃል ሀል ነሬ ናን ካነበብክ በኋሳ ነው እንዲህ ነ መፈ ነበብክ ሂ ው መጻፍ የሚል ዥ አይደለም ብትፈልግ ሴት ልጅ ወንድን ስትወድ የ ሥራቸውን ያስነበቡኝ ብዙ ደራሰዎች አሉ ዞሳ ከሌሎቹ ደብ ልዩ የሚያደርገውና እኔንም የመሠጠኝ ሕ ይወትን እንዳየኋት ት የምጽፋት ማለቱ ነው ሁልጊዜም የምትጠቀስ ናት አባባሉ እን የራሃል ተፈጥሮን ከነብጉሯ ከነማዲያቷ ነው የምናሰፍራት ህ አልፊጠርናትም አናሻሽላትም ከዛ በላይ ያለውን ግን እኒ ሪ ጉም ምክንያቱም እኔ ተዋጊ አይደለሁም ዞላ ተዋጊ ነበር። እሄ እዚህ ሀገፊ ውስጥ ነው ያለሁት እሷ ብዙ ያገሯ ልጅ በሌለበት ዓለም ውስጥ ነው ያለችው ስለዚህ አንዳንዴ ትካዜዋን መክፈያ እንዲሆናት ለልጃችንም ዘመዶቹን እንድታስተዋውቀው አኣስቤ ላኩላት የአውሮፓ ትዝታችሁን አጫውተኝ የትምህርት ቤት የእረፍት ጊዜያችንን በአንድ ወቅት ነበር እኔ መጀመሪያ ወደ እንግሊዝ በባቡርና ቀጥሎም በመርከብ ተጓዝኩና ፍቅረኛዬን ጉበኘኋት ለንደን ውስጥ በጣም ቆንጆ የመፈቃቀሪያ የመጫወቻና የመደሰቻ ጊዜ አሣለፍን እና ሣት በብአጠቃላይ ከሐና ጋር ያሳለፍናቸው ጊዜያት ሁሉ ቆንጆዎች ነበሩ እነና እርስዋ የተኳረፍንበት ጊዜ የለም ልልህ እችላለሁ እንዳልምል ብቻ አንድ ሁለት ጊዜ ያህል ተኳርፈናል ጉልቻ ለጉልቻም ይጋጫል ይላሉ የተባረኩት አበው ለፍቅር ደግሞ ይህች አይነቷ ኩርፊያ እንደማጣፈጫ ቅመም ነች እነዚህን ፅለታት ብንደምራቸው ከሶስት ሳምንት አይበልጡም አንዲን ላጫውትህ ሁለት ሶስትም ብታረገው ደስ ይለኛል እሺ። ከዛም በላይ ፍትር ነጡ የሚረታሻ ገሩ ግን የሚ ዘም በላይ ነበረት እንዴት ልንገርህ እናቴ ጣለት ነበረች ሰኦነ ቸህ አንዳንዴ ሙሉ ሰው የምትለው ሰጡ ይከሰታል ለአኔ በሕይ ሰው ነበረች በውበተም ዓይኒ ነበረች በአካል ቁመና ሃና መ አንዴ እንዲህ ሆነ እኔና ደረጀ ከምንሠራበት ቢሮ ማዶ ነቡ ጭምሩነ አፓርተማ ተከራይተን የምንኖረጡ ሸኞ ግማሸ እብድ ግማሽ ነ የሆነው የትምህርት ቤት ጓደኛዬ ሳምሶን ፈረስ አኛ ቤት መብጣ ጃኒስ ለዋወጥን እኔ ምንም ሳይኃየኝ በጣም ምታ እጃዳህ ሮቹጅ እንደራበው ሃና ሰላ ኑታል እየህ እንዲህ ናትው ሴቶች ኣቀራርባለት ተመገበ ታይ ሲሮ የሚባል የብራዚል ሰጡ የሆነ ጠዳ ጃችን እንዳለ ወቼሃለሁ የዛን ጊዜ ኢያሱን እርጉዝ ናት ስለዚህ ሲሮጋ አሂድ እሷን ማስፈቀድ ያስፈልገኛል ፈቅልኝ ሲሮ ቤት ሂራፉኩ ለመ አግኝቼው የሚጠጣ ይዘን አንድ ሁለት ብለን ጨዋታ ሲሮ ው ጀመርን ዘዞ መካከል ስልኩ ጮዝሽ ተነሣ ስልኩ የፈለገው እኔን ነጡ ሐለ ስል ሃና ነች አስታጡስ ነግሬያት ነው የሔድኩት በስልኩ ሀ ወስጥ ግን እያለቀሰች ነው ብቻዬን ትተኸኝ። አርት ሆነች ይቅርታ መጣች የሆድ ጣጣ ሲቀርልን ጊዜ ወደ ለላ ሄሃድና የእነ ቶልስቶይ ዘመን አለ አንተን የሚያካክሉ ጉረምሶት ተሰባስበው ከምሳ ሰዓት ጀምሮ ይበላሉ ይጠጣሉ ምንም አይነት ሥራ የለባቸውም አራተኛ ወይም አምስተኛ ፎቅ ላይ ነው የሚዝ ናኑት እናት ሀዝዢ ከጠራቻቸው ብቻ ይዋጋሉ መብታቸውም ክብራቸውም የማፈቅደው እንዲህ እንዲኖሩ ነው ከእራት በኋላ ይዋጣልን ይባባላሉ አራተኛ ፎቅ ላይ ናቸው አስታውስ የተከፈተ መስኮት ጠርዝ ላይ ቆመው ጀርባቸውን ለጭለማው ሰጥተው አንይ አንድ ጠርሙስ ኮድካ ጅው ገና አፋቸው እንደተጠጋው ኮድዛው እስኪያልቅ ዶትዶቅዶቅ አድርገው ይጠጣሉ ከዚህ በኋላ ይከነበላሉ አለበለዚም ወደፊት ይከሰከሳሉ አንድ ጠርሙስ ኮድካውን ጨርሶ ወደኋላም ገደል ሳይገባ ወደፊትም ሳይከነበል የቀረው በደህና የወረደው አሸናፊ ይሆናል አቶ ክብር ወይም ስምና ዝና እዚህ ድረስ ያደርሣል ከሃኖ ጋር እንዴት ተለያያችሁ ኦን ገጽ ማስ ብሎ ኣየኝ እእ አለና ትዝታውን ረ ደመ ሠውን ያወጋኝ ጀመር በሁለታች ም ነፍስ ጡስጥ የለችም ችግር ግን ክን ን ምዕራፍ ኮመጣችው እሷ የልብ ሕመምተኛ ነች ብዬሃለሁ ወደ ምክንያት በጃንሆይ ጊዜ ለሕክምና ወደ ለንደን ሂ ታክማለች በሀህ እኛ ሀገር ያከሟት ዶክተሮች ፅፈው ደርጉች ጠደ ሥልጣን እዚህ ት ጊዜ ነው እርስ በራሳቸው በጣም ይፈራራሉ ምን የወጦ ሠሩም ገና በደምብ አያውቁትም ማን ደፍሮ ወደለንደን እንደሟና እንድትሄድ ይፍቀድላት ፈቃጅ ስታጣ ጊዜ እዚህ ለሕ ከምጠብቅ ለምን አልኮበልልም። አዎን ለምን። እነደርጉ የዛን ጊዜ ገና እጅ እጅ አላሉንም አዲስ ወቅት ነ ተስፋ የምናደርግበት አንድ ጊዜ የሚቸልኮትስ ሥራ አስኪያጅ ሚስተር ኦቱል ቤት ራት ተጋብዘን የደርጐች ጉዳይ ተነስቶ ስንጨዋወት ተጣላን በምን። አንተ ለገንዘብ ግድ እንደሊለህ ባለቤትህ ግን ሙሌ አሀ የሃናን ይህንነት ጠ በቀህ ለመኖር ሀብት ያስፈልግሀል ይ ከእኔ ጋር አንድ ኩባንያ መስርተን አብረን እንሥራ ቢዝነሱን አንተ የራ ቁ ሥራ እየሠራህ እኒን ባለህ ተሰጥኦ ኣለኝ ተስማ ገሁ ቤይ በሃሳብ ተውጦ ጢሙን ሲያፍ ቆይቶ ትክክል ነው የልብ ሕመምተኛ ማስት አግብተህ ሰይኖርህ እንዲት መኛር ይላል በዚህ መስመር ደረጀ ዴሬሣ የች እየነዳኝ ነው የኖርኩት እኒን በሕይወቲ ማንም ነድቀኝ እንይፈለ ደረጀ ግን እንደፈለገ ነድ ቶኛል ይህንንም ስልህ አን የራሱን ጥቅም ብቻ ለማስከበር የሚጋልብህ ደረጀ ለኣነና ፈሀንነት ሲል ነው የሚነዳኝ ዝዣ ዓለም የሕዝብ ግንኙነት ዛሥ ሥራ ደመርን በወቅቱ ለሥራ ግስከጃ ገንዘብ የለንም እንዲ ሆና ንም ለማግኘት መጨነቅ ብንም የደረጀ ጭንቅላት ኣለና ደረጅ ሲያስተውል አቶ ኢቦን ተመለከተ አቶ አቦ ገማስ ግሪክ ሲሆኑ ብሔራዊ ሉተሪን በሀገራችን መሩ ሰው ናቸውሁ አሁን የሎተሪ አርሣ የሆነችው እንሥራ አዝላ ደን ታየውም ሰጐን የእሣትው ፈጠራ ነች በጣም ቱህዘሆ ሰው ሲሆኑ በተጨሣገሪ የይልማ ዴሬሣ ጭፍራ ና ቸው ድርጅታቸው ብሔራዊ ሎተሪ የገንዘብ ሚኒስቴር ትርንጫፍ ነፁ ደረጀ በተፈጥሮው ለሚወደው ሰው ግልጽ ነው ከሌላው አህካብ ጋር ግን በብልሀት ነው የሚጓዘው ደረጀ ደሬሣና አቶ ይልማ ዴሬሣ ስመ ሞክቪነት እንጂ የአንድ አባት ልጆች አይደሉም አቶ ይልሣማ ለደረጀ አጐቱ ናቸው የናቱ የእማማ የሺመቤት ባል የአባታቸው ሞክሼ ናቸው ደረጀም እኔ ደረጄ ደሬሣ ነኝ ሲል የሚሰሙ ሁሉ የይልማ ወንድም ነው የሚሉት እሱም ተሳስታችኋል አይላቸውፁም እቶ ኢቦን ተጠጋችቸው አንዴ አስታውሳለሁ እኒንና ሌሉችንም ዘዚህ ሙያ ላይ የተሠማራነውን ሰበሰበንና አቶ ኢቦ ልምዳቸውን እንዲያካፍሉን ጋበዛቸው እሣቸውም በደስታ ይነግሩን ጀመር የብሔራዊ ሉተሪንም መጽጤት እንድናዘጋጀው ሰጡን እኛ ምንም የጨመርነው ነገር የለም ቃላት ነው ያስተካከልነው ደረጀ በሚስ ጢር እሣቸውን የድርጅታችን ሲሶ ሸሪክ አደረጋቸው እሳቸው በቂ ገንዘብ ሰጥተውን ከዜሮ ተነሣን ብዛን ጊዜ እንዲህ ዒይነቲ ን ሥራ ስትምር ቪሺ ብር ባንክ ማስያዝ አለብዘ ያንን ደረጀ በደንብ አሣምኖዋቸው ገንዘቡን ተተበላቸው ሥራውን ከጀመጩርን በኋላ በማንኛውም ጊዜ አውጥተን እንደምን መልስላቸው ታል ገባንላቸው ማገር መሓል ጃንሆይ ሹም ሸር አደረጉና አቶ ይልማ ደሬሣን ንደተዬ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አደረጓቸው ይኸኒ ደረጀ ለአቶ ኢቦ ዛ ሰር አያስፈልጋቸውም ስለዚህ አንድ ተን አቶ ኢቦ እንዳህ ገነዘቢን ናንተ ሥራችሁን ቀጥሉ እኔ ፅድሜዬ እየገፋ ነው ስለዚህ መልግ ችሁልኝ እንለያይ ነው አየሠራ ሃበር ለሃና ኹ ማሰ ጦሻ ሂረጀ አስማተኛው ያን ሶለት ያላቸው ትዝ ደጀ ስሰማ ለካ ርጀርረጀን አሳጡቀጡም ነጡ ያልኩት እንዳህ ብጭረሸ አት አ ቦ ሇስፈልጉናል እንዴትስ ይለዩና ሟ። ሽ ረዳም ድረስ መማሩ ሥራ ያስገኛል የእርሱ ግን ከዛም በላይ በጣም ከፍ ያለ ነው ሥሪ ስገኛል የእርሱ ግን ከዛሃ ብምን ልነግርህ ነው ሚቼል ኮትስ ኩባንያ ውስጥ ሥራ ተቀጥሮ ገባ አ ንል ቢሮው በመተላለፊያ ኮሪደር ላይ ነች በወቅቱ የዚህ ውስጥ ደረያ አስኪያጅ ሚስተር ኦቱል ይባላል በሁለት ዓመት ጊዜ አስኪያጅ ጊኒ ከኮሪዶር ቢሮ ተነስቶ ከሌላ ሰው ጋር ምክትል ሥራ ኮምፕሌክስ ቸሊዢ እዚህ ድረስ ብርቱ ሰው ነው ደረጀ ማለት አንይ ሌለበት በራሱ የሚተማመን ሰው ነበር ግንንም ከር ሰሞን ደሬሣ አንተ ተጠንቀቅ ደረጅ ለቢዝነስ መሸጥ በጠደኋላ አይልም አለኝ ያን ጊዜ የኢትዮጵያ ንግድ ማስታወሻ ባንክን የማቼልኮትስን የማስታወቂያና የሕዝብ ግንኙነት የህን እኛ ነን ቀጥሎ ቤስ ኩባንያ ላይ አነጣጠር ኩባንያ ውስጥ አስፈላጊያችን የሆነ ሥራ አለ የዚያ ሥራ ኃላ ደረጀን ጠራን ሚስተር ጆንሰን ይባላል ሄድን ቢርጡ ደረጄ ከፊት ለፊቱ ሆና እንዲደራደር እኔ በሩ አጠገብ በሩን ዝጋው አለኝ ጀንሰን ንቀት ያለበት ትዕዛዝ ነቡ ት አል በዳም በእንግሊዘኛ በሩን ዝጋው እያልኩህ ነው። ደቂቃ ሳነ ጋግ ለት ምፈልጥግና ፈቃደኛም እንደሆነ ጠየኩት ፈቀደልኝ ው አእዢህ ጳጭፍ በመፃፍ ላይ ስለምገኘድው መጽከፍ አ ወጋሁት ሲያደ ቆዮና እንተባበርሃለን ብሎ ሀሐፊውን በደወል ጠራት ደስ ዉኝ ቀናነቱን ወደድኩት ፎፀአሬራው ገብባች እስኪ ኤኤ ወስሣፍ ቶ ስዬም ስብሐት የሚል ማኀደር አውጪና አምጪልኝ አላት እኛ ሰናወጋ በደቂቃዎች ውሰጥ ማኀደሩን ፀሐፊዋ ይዛ መጣኝ ሷታይ ምንም አይነት ፎቶግራፍ በማኅደሩ ውስጥ የለም አቶ እ ዝበ ብናግዝህ በተገባ ነበር ነገር ግን በዛን ዘጩን የሚዘጋጁ የ ማኅደሮች ፎቶግራፍ አይቀመጥባቸው ማለት ነ ው ለማንኛውም ፋ ሰው ብጠቁምህ በደንብ ሊያግዝህ ይችሳል ይህ ሰው የትያትር በ ቃችን ታሪካ ኢንሳይክሎፒዲያችን ነው ስሙ ጌታቸው ደባልቄ ይባላል ጋደ ክበብ አካባቢ ብትዘልቅ ታገኘዋለህ በተፈጥሮ ው ቅንና ወጣቶችን ማገዝ ሰረሟወድ ይተባበርሃል ብሎኝ ተሰነባበትን ኦርቲሰት ጌታቸው ደባልቄን ለማግኘት በሌላ ቀን ነው ወደ ትያትር ቤቱ የተመለስኩት ለምን አንደፈለግኩት ሲጠይቀኝ ምክን ያቴን አዕጋፁት የሚያጠናው ትያትር ስለነበር በጥድፊያ ላይ ነበር ሌላ ቀጠሮ ተለዋውጠን ተሰነባበትን በቀጠሮው ቀን ጌታቸው ሶስት የአቶ ስዩም ስብሐትን ፎቶግ ራፍ ይዞ መጥቷል ፎቶዎቹ አንዱ በግዞት ከፋ ጠቅላይ ግዛት በነበረ ወቅት ያሚያሳይ ሲሆን ሁለቱ በተለያዩ ወቅቶች ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ እንግዳ ተቀባዩን ሚኒሰትር አጆቦ ሄዶ የሚታይበት ነበሩ አንደ ኛው ላይ ቀልዜ አረፈ ሁለቱ ለዳግም ህትመት እንደማይሆኑ ገብቶ ኛል ለማንኛውም ሁለቱን በእጄ እንዲቆዩ አስፈቅጄ ው አንዱን መለስኩለት ኦረፍ በለን ሻይ ስንጠጣ አያሌ ታሪኮችን ያወጋኝ ጀመር ጋሸ ጊታቸው አንሳይክሎፒዲያነቱ ተገለጸልኝ ቀደም ብዬ ጋሼ ስብሐት በአግረ መንገድ ዓምዱ ሳላይ ስለ ብሔራዊ ትያትር ያ ወጋውን ጸፎኗ ሰላሰነበበሻቫ በተፈጥሮዬ እንዲህ ቆየት ያለ ታሪኮችን ማድመጡም ስለማመሰጠኝ ብዙ ተጨዋወትን የጋሼ ቴታቸውን ዓይን ወደድኩት የነገረኝ ሁሉንም ወሶል ሰለ አንጋፋዎቹም ሆነ ስለወጣቶቹ አርቲሰቶች አርጐ የሚያሣይ ነው በአንዲህ አይነት ድር ሰት የምተጥልበት ከሀነ ሊፃፉ የሚገባቸውን ሰዎች ጠቆመኝ መፃና አለባቸው ብዬ የማምናቸው በርካታ ሰዎች መና ራቸ አነም አኦውግቼው እንዲህ አይነቱን መጽሐፍ ለመዛ ሰፊ ደ ያሰፈልገዋል እሄ እንደመፍትሔ ከፍጥነቱም ሆነ ከእንደራዬ ጉደ አእንድቆራኝ በማሰብ በጋዘጣ ላይ በተከታታይ ደይዩ ባየ ታቸፁ አንዳለኝ አጫወትኩት ከዕቅዴ ውሰጥ አንዱ ራሱ ጋሼ እንደሆነ ግን አልነገርኩትም በሌላ ሰንበት ተን ብሔራዊ ትያትር ካፊቴሪያ ብት ጉታቸው ቁጭ ብሎ የተያትር ድርሰት እያነበበ አገኘሁ ስል ጋዜ እንዳየን ሙ በር ገጽ ሻልህ ማቴሪያል አለ ለጋሼ ስዩም ብሓነፀ ሁልህ ሺ ቤዜ ዩም ስርባ ው ቀን አ። በመንፈሳዊ ኮሌጅና በትምሀርት በዚሁ ት ሽ እየተገኘ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ንግግር አድርሳጓል ተከታታደ ት በዛሬይቱ ኢትዮጵያ ጋዜጣ የሥልጣነ ትርጉኑም በሚል ርሰዕስ ቶ ዜው አቅርቧል ልነ ፌሔተለያዩ ኃላፊነቶች በመንግሥት ሥራ ላይ ተሰ መንግሥት ባንክ በእርሻ ሚኒነስቴር በአዳስ ር ን ተዳማዊ ኃይለስላሴ ትያትር ቤት የመጀመሪያው ዋልዬርን ቦባት ዳይሬክተር ሆኖ አገልግሏል ላቨር የተባለው ርጉም ለ ኮመዲ ለሀገራችን ባህል አንዲስማማ አድርጐ በመተ ዕይታ አብቅቶታል ግ ማስታወሻ ገጽ ዘሀ ዓም የመንግሥት ምክር ቤት አባል ለመሁን በለ ቢንተሳተሰም አልቀናውም ደጀዝማች ታክለ ወልደ ሐዋርር ነ ሣሂርጉት የሥፖለተቲዛ ትግል ግንባር ቀደም አጋራቸው ስዩ ስር የምሌ ወር ደጃዝማች ታከለ ወደ ጐሬ ሰጋት ተቄ በእሥራት ወደ ጊሚራ ተወሰዶ ተጥሎ ወደ ጂማ ሲዛወሩ ስዩም ር አሰሳ እንዳሸጋገር ሆነ በአሰሳ አንድ ዓመት ከሰባት ወደ ቆይቶ በታሠረ ዘሦስተኛ ዓመት በ ዓም ተፈታ ለሦሰት ዓመታት ያህል በተርጉምና በንግድ ጉዳይ ፈፃሚነ ሠርቲል በ ዓም በሰውር ተሰደደ የቀዳማዊ ኃይለሥላሲ ሀፀገግሥት ከሣህተወመ ተራማጅ ኃይሎት ጋር ግንባር ለመግጠሼ በፊረንሣይ በኢጣሊያና ግብፅ ተዘዋውራል በመጨረሻ ም በደ ሴሑ ተሠለሰ የኃይለሥላሰ ተዕዕኖ ስለደረሰበት ሱዳንን ጥሎ ለመ ቡጣት ተገደደ በ ዓም ወደ ፓሪስ ተጉዞ ለአንድ ዓመት ቶየ በ ዓም ወደ ጋኖ በመኀዝ በሌጐስ ዩኒቨር ሲቲ በአፍሪካ ጥናት ኢንስ ቲትዩት በምርምርና ጥናት በተባባሪነት ሥርቷል የአትዮጵያ ሕዝብ አብዮት በ ዓም ሲቀጣጠል የሰባት ዓሠታት ከሁለት ወር ከ ቀናት የስደት ኑሮው አብቅቶ ወደ አናት ዞገሩ ተመለሰ በአዲስ አበባም ከውድ ባለቤቱና ከአንዲት ሴት ልጂ ር ተቀላቅሎ አብር የመኖር ዕድል ዝክመው ያትርጉም ሥራውን ቀጠለ በዚህ እንቅስቃ ሴው ለኢትዮጵያ ቋን ቋዎች አካዳሚ አንድ ጠቃሜ የሥነ ልሣን መጽሐፍ ከአንግሊዘኛ ወደ አሣርኛ ተርጉሞ አበርክቷል በዚህ ወቅት ነው ከደራሲ ስብሐት ገብረእግዚአብኤር ጋር የተዋውቀው ሰለ ደጃዝማች ታከለ ወልደ ከዋርያት ታሪክና ሕይወት በሰፊው ቃለ ምልልሰ ያደረጉት እኝህ ሀሀሪዬ የሚላቸው ስመጥር አርበኛ ሕይወትና ሥራ ላይ ምስክርነቱ በወቅቱ ታከለ ታገለ በሚል ርዕስ በየካቲት መጽሔት በዓም በኅዳር በታህሣሥና በጥር ወራት ሳይ ለሕትመት በቀቅቷል አቶ ስዩም ስብሐት በሳይንስና ቴክኖሎጂ ኮሚሽንና በኢትዮጵያ ቋንቋዎች አካዳሚ ትብብር በሚካሄደው የሳይንስ ቴክኒካዊ ቃላት ትርሜናኖ ፈጠራ እንዲሁም የእርሻና የግብርና ቡድን ሊቀመንበር በመሆን በከፍተኛ ትጋት ሠርቷል አቶ ሰዩም የበርካታ ቋንቋ ችሎታ ነበረው ግ ዕዝ አማርኛ ትግርኛ እንግሊዘኛ አጣሊያንኛ ፈረንሣግይኛ ዓረብኛ በጥልቀት ያጡቃል የሀገራቸውን ባህል ወግ ሥርዓት በጥልቀት ከሚያ ውቁት ከፍተኛ ምሑራን መካከልም አንዱ ነበር በሌሳ ሠረጃ በ ዓም ለሀትመሠት በበቃ ው የዊሊያም ሼክስፒር ዩልዮስ ቄሳር ቲያትር ላይ ተርጓሚው በቀለ ተገኝ ለዚሀ ምሁር አክብሮቱን ሲገልጽ አቶ ስዩም ስብሐት የእጅ ጽሑፉን ደጋግ በሣንበብ በትርጉም ላይ ሚስጥሩን የሳተ አገባብ ወይም የሚያስነውር ግድፈት እንዳይኖር በማረም አግዞኛል ጽሑፉን ከማሳተሜ አስቀድሜ ግብረ ታሪኩን በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ቲያትር እንዲታይ ሳመሰክት ላደረገልሻ እርዳታ በነ ብቻ ሳይሆን ይህንን የመሳ ሰለ ሥነጥበብን የሚያነቀቃ ጥንታዊ ልማድንና ዘመናዊ ሥልጣኔን አቀራርቦ የሀ ቋንቋን ደረጃ ከፍ ከ የሚያደርግ ድካም ሁሉ ፍሬ እያገ ኘ እንዲዳብር በመርዳት ስላየሁበት ታጋይ ሠዐንፈስ እሱን መሳይ የሀገርና የወገን ወር በግዞት ገጽ ነ በበጎ ምግባሩ አንዳ ብረታ ቭ። ጉ አዎን አንድ ጊዜ ትዝ ይስሻኛል ከእኒ ቤት አሦስኑ መንገድ ሄጄ የምጠጣባት ቤት አለና ቤዝ እህል ባልበላ እእ እመገባለሁ አንድ መልከ የን ገው መ በቀፉ ጥቴር ጢም ያለው መነጽር ሀላ ዝዩ ስ አለኝና ከርሰ ሐ ሳደ ፈልግ ነጡ ብሉ ሠመወጠየተቀ ፈልገቤኩ ነገር አነ ኮ ታኦ ስለኦ እነም ተገቢዙን መልስ ሳይሆን የመጣልዥ ስጠዚ ነ ፔል ልጠ። ኪር በ አይገባንም ለሚ አይነት ሁኒታ እንዲያነዓሀ ነቤ ኮሥጦክረችም ንዴ አንብቤ ከገባኝ ጥሩ ነው ካልገ ሃኔ ብ ላ ወይም ይሄ እንደገና መነበብ አሁኑ ከ ና ፆ አፉ ስኪገባኝ ለምን አስር ጊዜ አይሆንም አነበው ብር ዘነ ደጋግሜ አነበብኩት የምለው የመኖሩን ያህል ዝም ብዬ የግ ነም አቴ እኔን የሚያነበኝ አንባቢ ደግሞ ከተግባባን ያገብ አንባቢ ደስ የሚለውን ማንበብ የማይለውን ግን ጣው ዩቀ መዛሙርት ነን በሳምንት አንድ ቀን እረፍት ያ ከልነ ጠረሻው ጻድቅ የምንለው ሰው ነው አለበለዚያ አንድ ቀን መ ሳንስቅ ዕድሜያችንን ሁሉ እንሠራ ነበር ስስዚህ የሲን ዝና እየተቀበልን እየተከተልን እናርፍና በእግረ መንገድ ተዝናኑ ሁ የምንለው ሼ ስብሀት ከአምስት አስርት ዓመታት በላይ አንብቧል ይህንን በ ልምዱን በእግረመንገድ አምዱ ላይ በተለያዩ አቅጣጫዎች ዘኑቸው ጭብጦች አካፍሎናል እግረ መንገድ ዓምድ ሐምሴ ቀን ከከህዓም ጀምሮ እስከ ጥር ቀን ዓም ድረስ ለህትመት ሁሆቷል በዚህ ዓመት የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ባካሂደው ዓመታዊ ግምገማ ነዛንድ ዓምዶች ለውጥ ተደረገባቸው እግረ መንገድም እስከወዲ ዘንገና ታጠፍ ተደረገ በዚህ ስብሰባ ላይ ስለነበርኩ ይህ ዜና ሆቾ ነ ሽቦ በሕይወቴ አብረን በልተናል ጠጥተናል ከምላቸው ዘሀን አለል ተለያይተናል በዚህ ወቅት እአይነግጣለሁ በ ደረሰ ኔ ብዬ ከማምነው ሰው ጋር መለያያ ጊዜያችንም ሳይታ አሂደንግጧል ከቤ ዜና እኔን ብቻ ሳይሆን ተሰብሳቢውን ሁሉ ወክድ ታሬ ፍርሰ ተክለወልድ የተባለ ጋዜጠኛ ለምን እግረ ጠፈ። ለማንም እንዳልናገር አስጠንትቆኛል ሀሳቤን ይሰርቁኛል ብሉ ሃል እኔ ይህንን አባባል አላምንበትም ነር እሱ ስላለኝ ታዘዝ ክትና ለማንም ተናግሬያት አላውትም ስለዚህም ለአንተም አልነ ፃርሀም ይህንን በዳኛቸው ወርቁ ላይ ያነሣነውን ጥብጥ ጋዜ ስብሐት ያለኝ ዓም ሚያዝያ ወር ለዛሬይቱ ኢትዮጵያ ጋዜጣ ሪፖርተርች ቢር ወስጥ ቃለ ምልልስ ባደረግንበት ፀዐትት ነበር ስለዚህ ወደ ሌሉቹ ዋያቄዎች ተሸጋግሬ ተወያየን ዓመታት አለፉ በሰኒ ጠር ዓም በን ከጋሼ ስብሐት ጋር ዳኛቸጡ ላቸው ዓይኑ አፈር ከለበሰ አም ፉራሲ ከዚህ ዓለም በሞት ዮ ቂርቆስ እኔ ቤት ተቀም ወርቁን አነሣነው በዚህ ወቅት ስት ዓመታት ተቆጥረዋል ስመ ጥሩ ተለየው ኅዳር ቀን በ ዓም ነው ጋሼ ስብሐት ከዓጩታት በፊት በሚያዝያ ወር በ ዓም ከእኔ ተል ለጋዜጣ ሥራ ቃለ ምልልስ ስናደርግ በዳኛቸው አዲስ ሥራ ላይ ፆል ስላስገባኝ አልነግርህም ብለኸኝ እኔም ተስግምቼ አልፈነዋል አሁን ደግሞ ባንተ ሕይጠት ሥራ ላይ መጽሐዩ እየየፍዩኩ ነውጡ ስለዚህ አንተ በሕይወትህ የምታደንቀው የምታከብረው ሰው ቢኖር ዳች ነው እኔም በአንተ ሕይወት ላይ ሰጽፍ ከርሱ ጋር ተባባላችሁትን ሁሌ ማወት አለብኝ የሚያስፈልገኝን ለሥራዬ እጠቀ አንት በተጨማሪ ዳኛቸው ያንን ሥራ ሠርቶ በአንባቢያችን ነንተጋ መጩትቅሪረት ትም በእኔ ሥራ ፈጠራው ለአንባቢያችገ መተላለፍ ይኖ ውለል ትክክል አለኝ ጋሺ ስብሐት እያብሰለሰለ ሲያዳምጠኝ አስተ ዋለሁ ይኸውልከ። ሐፍት ቀበኛ እኔንም እንዲህ አይነት ሰው አጋጥሞኛል አነ አንድ አራት መጽሐፍ መንትፎኛል አንዴ እቤቱ ይህ ሰው ። ራሱ ሼክስፒር በእርግጥ አንድ ሰው ነቦ። ብዙው በሽታ ሳይኮሶማቲክ ነው በምሣሌ አስደግፈህ አውጋኝ የሚባል በሸታ ማስታወሻ ዝርዝ ሲሜኖን ድንት ደራሲ ነው ጠዋት ተነስቶ ነው የሚፅፈጡ ይዕባ ይዕፍና ሄዶ አንዷን ተኘቶ ይመጣል ይፅፋል ሚስቱ ደግሞ በፍቅር ትወደዋለት ታምነዋለች አትችይኝም ብሏት በል ደስ ያለችህን እያቀፍክ ፃፍ አለች ስንት ሴት እንደሚያቅፍ እንኳን እሷ እሱም አያውትም አይቴ ቀን አየህ እዚህጋ ሰውየውን የምትመራው የተፈጥሮ ሕግ አይል ለክ ሕመመሙ ነች ይህንን ሕመም ሳይኮ ሶማቲክ እንለዋለን እ ለችምነ ስብሐት የዘረጋቸውን እግሮቹን ሰበሰበ መደብ ላይ ረግቶ ነለና ሺ አይችልም ቁንጥንጥ ነው መተመጥ ከሌሳ ባህል ጋር ላስተዋውቅህ በላቲን አሜሪካ በአማዙኩ ውስጥ የሚኖር አንድ ዘር አለ እነሂህ ሰዎች ያስገረጩ ዞን ባሕል አላቸው አንድ ቤተሰብ አምስት ስድስት ወንድ ልጅ ኀ አይነት የመጨረሻውን ልጅ ሴት ነሽ እያለ ነው የሚያሣድገው እንደ አስፈላጊውን ሙያና ባህሪ እየተማረ ልጁ ያድጋል ለአቅመ ሔዋን ተፈጥሮ ኞ ሲደርስ የሚድሩት ለሀብታም አባወራ ይሆናል አየህ የሰጠችህንም ባሕሪ ባህል እንድትለውጥ የማድረግም ኃይል አለፁ የወሲብ አብዮት መቼ ነው የተካሄደው። እሱ የሳለልንን ስዕል እቤታችን ነበር ሃና አሜሪካን እንደገባች እኔጋ ቢሆን ይጐሳቆላል ብዬ ለአንድ ነውረኛ ለሆነ በወቅቱ እንዲህ ያደርጋል ብዬ ላልገመትኩት ተዋናይ በአደራ እንዲያስቀምጥልኝ ሰጠሁት ዓመታት አለፉ አንድ ቀን ጥበበ ተርፋ አንድ የታዋቂ አስመጪና ላኪ የሆኑ ሰው ቤት ይህንን ስዕል ዓይቶ ከየት እንዳገኙ ጠየቃቸው አሁን ማንነቱን ካልገለፅኩልህ ተዋናይ በሰባት መቶ ብር እንደገዙት ነገሩት በወቅቱ ተናደደኩ ሳገኘው የሠራው ሥራ ፀያፍ እንደሆነ ልነግረው ወሰንኩ ስንገናኝ ዓመታት ተቆጠረ አሁን አንደ መሰለኝ ዘንግቼዋለሁ ሰውየውን ግን እንቀዋለሁ እያዘንኩ የሚቀጥለው ጥያቄዬን ሰነዘርኩ አንድ ቋንቋ የዓለም ቋንቋ የመሆን ዕድል እንዴት ነው ሊደርሰው የሚችለው። ምክንያት ይኖረዋል የትም ብትሄድ ጠንካራ እምነት ካለህ ይነሳብሃል ከኢየሱስ እንጀምር ሊንከን ኬኔዲ ማልኮም ጠላት ኤዘሰ ም ታወሻ ገጽ ያ ተር ኪንግ ሚሲሲ አነዲራ ጋንድሂ ንዮ ማርተን ው ኃያልነት ምክንያት የተገይሉ ናቸ የየኛ አያሉስ ላይ ሆና አየንና አምላክ ሰው ሆነ ሰውም አምላክ ሆነ ት ከዛ በፊት ጁሊዬስ ሲዘር ሰው ነበረ አምላክ ሆነ እንዲህ አይነት ነገር አለ ሒትለር ደግሞ ሰጡ ሸይጣን ሆነ ዘይጣንም ሰው ሆነ የሚባል ነው እነ አንዳንድ ጊዜ ማሠን ያስቸግረኛል ከቲዎሪ ነው አንጂ እነና ዉጢተለር ሰው ነን ምለው ዘማመን ደረጃ ግን አላስበም ጢተለር ሰው አይደለም ነፁ የምለው የሰው ልጆችን በጦርነትን ላይ እንዴት ታስተፁላቸዋለዘ ተከዘ በረጂመ ተነፈሰና አፍጦ አየኝ በዘጥታ እየተከታተልኩት ነው ዝግ ባለ ድምዕ የሰው ልጅ ከተፈጠረ ጀምሮ ዘልዩ ልዩ ምክንያቶች ይፋጃል ማፅበል ጉርና የመሬት መንቀጥተጥ መቅሰፍቱ ብዙ ነው ጦርነት ከነዚህ አንዱ ነው ሌሚንግ የሚባሉ የዱር እንስሳ አሉ ይረቡና ይበዛሉ ሀገሩ ገደልማ ነው ሌሚንጎች አካባቢው ለራሳቸው እስከበቃ ይዋለዳሉ እዚህ ላይ ነው እንግዲህ የእግዜሩ ተዓምር የሜታይህ እነዚህ የዱር ሣዳት ከን ጠጣ ባች መይ ጻፍ ነዌ መጨ አልጌ ር ኤው እንስሳት እርስ በእርስ መፋጀት አይፈልጉም ሰው አይደሉማ ። አልኩ እየተገረምኩ አየህ በፊት ሰዎች ደራሲ ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር ሰሉኝ እንዲህ ያደርገኝ ነበር አለኝ የመሰቅጠጥ ኣኳኋን እያሳየኝ በቃል መግለጽ ቢያስፈልግ ይዘገንነኝ ነበር ልልህ እችላለሁ ደስ አይለኝም አጠራራቸሁ ግን የእኛ ሰው ሲጠራህ ማንጠልጠያ ይወዳል ተማሪ እገሌ ነርስ እገሊት ወታደር እገሌ ይልሃል ለማኝ እገሌ አለግለቱ ግን ጩዋነት ነው ደራሲ ብለው ለጠፉብኝ እንጂ እኔ ደራሲ አልልም ሙሉ ደራሰ ነኝ አልልም ድርሰት ሜስቴ አይደለችም ውሽማዬ ነች መልዕክተ ስብሐት ይኽን ያህል ዋጋው በስነ ፍጥረቱ ትልቅ እንዳይመስልህ የሰው ልጅ በውነቱ እየተሻሻለ ሁልጊዜ አድሶ መፍጠር ይገባዋል ራሱን መልሶ ከበደ ሚካኢል የቅኔ ውበት ጋሼ ስብሐት በዕድሜህም በሙያህም ሆነ በንባብ ልምድህ በስለሀል ስለዚህ ከአበዎቻችን አንዱ ነህ አበው። ሴትን በእጅ እንኳን መንካት ክልክል ነ በቡድሂስት መነኩሳት እምነት አንደኛው መነኩሴ ዘሎ ገብቶ አዳናት ከወንዙ ዳር እሳሩ ላይ አስቀመጣትና እነሱ በደ ገናማቸወ ጉዞዋቸውን ቀጠስቀ እዚያ ሰደርሱ አንደኛው መነኩሴ ልጂቱን ያዳናትን መነኩሴ ልክ አልሠራህም በእምነታችን ሴትን መንካት ሃጢአት ነጡ አንተ ግን እያወክ ሕጉን ጣስክ አለው ቺ እኔማ እዚያው ወንዙ ዳር ሳሩ ሳይ አስተኝቻት ትቻት መጣሁ አንተ ነህ እዚህ ድረስ በልብህ ይዘሃት የመጣኸው ቾችቿቾ ቾ ችት» ሃያ አራት ፌ እኔና ሃና ወጣት እያለን ወዳጆቻችን ናቸው ለሁለታችንም ያጫጧ ወቱን በጣም የምንወደው የፍቅር ታሪክ ነው ሁለቱ ወጣቶች ተዋደዱ የልጅቱ አባት ይህንን የፍቅር ቁርኝት አልወደደውም በእነርሱ አገር ክላስ የሚባል የመደብ ጉዳይ አለ በእነርሱ ፅይታ የሚታመን ነው ከዚህም ጋር ልጁ ይሁዲ ነው አባት ጠራና ከእንግዲህ ልጄ አካባቢ እንዳትደርስ ለልጄም ደብዳቤ እንዳትጽፍ እንዳትደውል ሲል አስጠነቀቀው እሺ የትም ቢሆን በቂ ገንዘብ ካለህ በቴሌፎን በቴሌ ግራም ለእገሊት እዚህ አካባቢ ይህንን አበባ ስጡልኝ ብለህ ማዘዝ ይቻላል አበባ ነጋዲ ቹን ልጅት እንግዲህ ጠዋት ጠዋት አንዲት ቀይ ዕጌረዳ ትደርሳት መር ማን እንደላከላትም አይታወቅም ከየት ነው የመጣው ሲባል ጩልዕክተኞቹ አናውቅም። ቶዎች እንዶ ኢያሱን እንዳየሁት ነው ገጽ ማስታወሻ ገጸ እናቱ ይህንን ጉዳይ እንዳነሳችበት አስታውሶ ነገርግን በአሁኑ ጊዜ ሴት አያቱ ወይዘሮ ኤልሣቤጥ ታመው ወደ ደቡብ አፍሪካ ወጠስዶዋቸጡ ለማሳከም ዮንገት እንደመጣ ነገረኘ ቤት ገብተን ወጋችንን ቀጠልን ስለ መጽሕፉ ጠየቀኝ ው ን ደ መጥቶ በነበረ ጊዜ አባቱ ስለእኒም ሆነ ስለሥራጡ እንዳወጋው አውያለሁ አሁንም አጠር አድርጌ ገልጩለት የአባቱን የሕይወት ታሪክ ለማንበብ አማርኛ ቋንቋን መማር እንዳለበት ስነግረው ተሣሣቅን መማሩ ግን የግድ እንደ ሆነ አወጋኝ ከደቡብ ኣፍሪካ ጉዞ በኋላ ወደ ኒውዮርክ እንደ ተመለሰ ፎቶዎቹን እንደሚልክልኝ ገልጸልኝ የኢሜይል አድራሻውን ሰጠኝ እኔም እንዳቅሚቲ የመልዕክት ሣጥን ቁጥሬን ሰጥቼው ጉዳያችንን ቋጨን ኢያሱ ረጋ ያለ ነው ከመናገር ማድመጥን ያዘወትራል ከሰጡ ጋር ሲጨባበጥ በትህትናና በሁለት እጁ ነው ይህን ወጣት ዶክተር በለንደንና በአሜሪካ ውስጥ አድጓል ብሎ ለመገመት ተቸገዝርኩ ሼ ስብሐት ከዓመታት በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ ልጁን ነብስ አውቆ ሲያገኘው ለእናቱ ልጄን እንደፈለኩት ነው ያሳደግሽልኝና አመሰግ ንሻለሁ በልልኝ ብሎ በራሱ በኢያሱ መላኩን ያወጋልኝን አስታወስኩ እናቱ ወይዘሮ ሃና የእንግሊዘኛ ቋንቋ ተናጋሪ ከመሆኑ በተር ነብሱ እንዳለች የሐበሻ ነች ያለችው ትዝ አለኝ እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ ለአባቱ ዛሬም ሦስት መጽሐፍ ይዞለት መጥቷል አገሳብጩ አየኋቸው ጊዜ ስሳልነበረኝ ከአሜሪካ መጽሐፍት ይዝዢልህ ልመጣ አልቻል ኩም እነዚህን ከሴት አያቴ ቤተ መጽሐፍት ነው ያመጣሁልህ እምትወዳቸውን አስቀርና ምርጫህ ያልሆነውን ሲመችህ መልስላት አለ ኢያሱ አባቱን ብፌ ውስጥ በአንድ ወገን መጽሐፍ መደርደሪያ አድርገውታል ጋሼ ስብሐት ተነስቶ ብፌውን ከፈተና ፒከ ከ መጽሐፍን አንስቶ አሣየው ገዝተህ አንብበው አለና ተቀብሎ አስቀመጠው ለምን አልሰጠውም። ስል አብሰለሰለኩ መጽሐፉን ከልብ እንደወደደው አውቃለሁ ልጁም በሚኖርበት ዓለም በቀላሉ ያገኘዋል ብሎ እንዳሰበ ገመትኩ ይሀንን መጽሐፍ ቀደም ብሎ ተውሼለት ያመጣሁት እኒ ነኝ ጋሼ ግን በቀላሉ ሲለየው ስላልቻለ መገዛት እንዳለበት ወሰንኩ እንደ መታደል በዛን ሰሞን ከጓደኛችን ከሙሴ ኃይሉ ጋር ተቀጣጥረን ስናወጋ በሚቀጥለው ወር የጋሼን ኛ ዓመት በዓሉን ፀሐይ ስለምታከብርለት ቤታችን ብቅ ብለህ ቡና አብረን እንጠጣ አልኩት እኒም ያቅሚቲን ያህል አንድ ነገር ባደርግ ደስ ይለኛል አንተ ደግሞ የቅርብ ሰው ስለሆንክ ፍላጐቱን አጥናና ደስ የሚለውን ነዢ አይተህ ንገረኝ አለኝ የመሰለል ያህል ጋሼን ለአንድ ወር ተከታተልኩት ልደቱን የምናስብበት ሚያዝያ ቀን ተቃረበ አሁንም ከግራሀም ሀንከክ መጽሐፍ ጋር ነው ቡና ላይ ጋሼ አንድ ወዳጃችን ልደትህን ምክን ያት በማድረግ አንድ ነዝር ማድረግ አስቦ ገከር ክ ከር እንዲገ ዛልህ ነግፊዋለሁ ስለው ይህ ሰው ፀደቀ በለኝ አለ ይህንን መጽሐፍ እየተረጎመ እፎይታ ላይ ለአምስት ሳምንታት ጻኢ የጽሑፉን ምዕ ም ገጽ ታወሻ እንዲያነበው ሰጠው ጋሺ ስብሐት ፅታወ ብስቦ ለሙሴ ጎዲ ጠው ጋሺ ጋ ድ በሰክብ ሳይ ይህ የመጀመሪዬ ነቤ ራም እን ጽቁሃ በሰለሰልኩ ወዶ ኢያሱ ተመለስኩ እድለኛ ነህ ንሀንን በት ያት አንን አ ናውን አተላክፈሁ ስለሚናዝሩ ሃላብ ምክንያ አትቸገርም አልኩት ለ ችሎታዋም የተራው እንግሊዘኛ ባይም አለንና ተነሣ የአመቆክሪ ረራውን እንድንቃመስ አባትና ልጁን ጋበዝኩ ኢያሱ ቤት ር ቀጠሮ እንዳለው ነግሮን ተሰነባበትን ከአቁ ተ ቅምት ቀን ዓም ዶክተር ተ ወልደብርሃን አማራጭ ሐሙ ኣማት ተሸላሚ በመሆናቸው ለጋዜጣ ሥራ ሳነጋግራቸው ወደ ርክ የዘለቅኩበት ዕለት ነው ከአንድ ሰዓት በላይ በጄኔቲክ መሽ ሪንግኖና በማኅበረሰብ የባለቤትነት መብት ዙሪያ ያደረጉትን አስተ አእና እንቅስቃሴ ተንትነውልኝ ስንሰነባበት ከነበ ዛር ደርሷል ወይዘሮ ኤልሣቢጥ አርፈው ዛሬ የቀብር ሥነ ሥርዓ ታችሁ ይፈፀማልና ለቅሶ እንዲደርስ ሰስብሐት ንገረው አሌኝ ደነገጥኩ ይህ መጽሐፍ ከእጄ እደወጣ ያለውን ታሪክ ፍሊጋ እኝህ ወይዘሮ እንደሚረዱን እርግጠኛ ነዚ ወዳጅነቴም መልካም ሰጋሼም በወይዘሮ ኤልሳቤጥ ሳላይ ወግ አንስቼበት ለወጣት ደራሲ በጣ ተናጋሪ ቋንቋ ሳይሆን ብሎኝ ነበር ወይዘሮ ኤልሳቤጥ ተምረዋል። አዎን አሁን የሚያስፈልገኝ ለጥ ብዬ እንቅልፈን መለጠጥ ብቻ ነው አለና ቦርሳውን አነሣና ወደ መኖሪያ ቤቱ አዘገመ ሕይወት ሒደቷን ተቀጥላለች በዚህ መጽሕፍ ሥራ ላይ ሰባት ዓመታት አጠናቀን ስምንተኛውን ጀምረናል ጋሼ ብዙ ሰው ነውና በዚህች ትንሸ መጽሐፍ ጥፌው ለማጠናቀቅ ያስቸግራል ይህንን ያሀል ሰውዬውንና ደራሲውን ስብሐት ካሣየኋችሁ ይብቃን የጋሼን ውሎ አውግቼ እንሰነባበት ጋሼ ቀደም ብሎ ሰኞና ማክሰኞ አርቲስቲክ ማተሚያ ቢት አካባቢ በሚገኘው አሸናፊ መጽሐፍት መደብር ለረጂም ጊዜ ከወጣቶች ጋር በመወያየትና በመጩዋወት ይውል ነበር አሁን እፎይታ ጋዜጣ ሥራ ስለያዘ እና ከጤናው መሳሳት አኳያ ትቶታል የሳምንቱን መጀመሪያ ሁለቱን ቀን እቤቱ ቁጭ ብሎ ይዕፋል ወይም ያነብባል ረቡዕ ከዜና ጋር የሚውልባት ቀን ነች ሐሙስና አርብ የፃፈውን ጽሑፍ እፎይታ ዝግጅት ክፍል ብቅ ብሎ ያስረክባል ቅዳሜ ወደ ፈረንሣይ ለጋሲዮን በመዝለቅ ኩኩሻን ይጉበኛል ኩኩሻን ሊጉበኝ ሲሄድ የቆዳ ቦርሳውን ይይዛል በዚህ ሰሞን ፌስታሉን ቢያንጠለጥል ምነው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact