Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ማዕበል_የአብዮቱ_ማግሥት_ብረሃኑ_ዘሪሁን.pdf


  • word cloud

ማዕበል_የአብዮቱ_ማግሥት_ብረሃኑ_ዘሪሁን.pdf
  • Extraction Summary

የሚል ጥያቄ በሐሳቡ ሳይመጣ አልቀረም ይህም ሆኖ ማስጠንቀቂያቸውን መቀበል እንዳለባት በማመን ጉዳዩን ማውጠንጠንዋ አልቀረም ከቡድኑ ለመውጣትና በአፓርትማ የሚካፄደውም የሕዋስ ስብሰባ አንዲቀር ብትጠይቅ በቂ ምክንያት የግቢውን በር አዘውትሮ ለማለፍ ዘበኞች ስለማይፈቅዱለት በዐይኑ አየሰለለ የሚጠባበቅ ከውጭ ሆኖ ነበር ለዚሁም «ከዚህ ምን ትሠራለህ አንተ ሰው።» ካሣሁን በጣቱ አመለከተና ሆን ብሎ «ጉበዜ። ከዚህ ከአሁኑ ሥራህ ይሻል ነበር መሰለኝ» ሲል ክሣሁን ጠየቀ ጐበዜ ለመመለስ የታከተ ይመስል በአንድ እጁ የሻይ ብርጭቆውን ይዞ ፉት እያለ በሌላ አጁ ግንባሩን ዳበሰ የጉብዜ ሰውነት በረድ ያለ ነው ካሣሁን መልሶ ተረጋጋ መታመሙ ግን በግልጽ ያስታውቅ ነበር።» «ነፍሱን ይማረው» አለ ጉጐበዜ ይበልጥ እየደከመና እየታከተ በሄደ ድምፅ ካሣሁን ዐይኑን በጐበዜ ላይ እንደ ተከለ አሰላሰለ ጐበዜ የሱሪውን አንድ አግር ወደ ላይ እንፎ የሕመሙን ምንጭ ያገኘው ይመስል ቅርፊቱ ጨርሶ ያልተነሣ ከባቱ ላይ ያለውን ጠባሳ ያሻሽ ጀመር ሁለተኛ ጊዜ የተነከሰው መሆን አለበት ሲል ካሣሁን አሰበና ምርምሩን ለማወዛዛት ያህል «ምን አግኝቶህ ነው። ጉበዜ ግን ያልሰማ መሰለ ሁለቱም ረዘም ላለ ጊዜ ሳይነጋገሩ ቆዩ አጠገብ ላጠገብ ናቸው ግን በሐሳብ በስሜት አንደ ሰማይና ምድር ተራርቀዋል አብረው አድገው እንደ ወንድማማች የሆኑበት ጊዜ ነበር።» ከጐበዜ ሕመም ይልቅ የጠባዩ ድንገት መለወጥ ካሣሁን አሳሰበው ከጥቂት ቀናት በፊት የሚያውቀው ገብዜ ከልጅነት ጠባዩ ኮስተርተር ያለ ሊቀርቡት ሲፈልጉ የሚርቅ አንደ ዱሮው ሊያቁት ሲሞክሩ የሚደበቅ ዓይነት ነበር። እስሩ ዙሮ በዋናው በር አስኪወጣ ገብዜ ወግሽቶ በረት እንደሚሰብር በሬ በአጠናና በትራኮራታ ባለ እሾህ የአጥር ሺጦ የታጠረውን ግቢ ጥሶ አቋረጠው አጥሩ ልብሱንና አካሉን በአብዛኛው ዘነጣጥሎ አስቀርቷል ሸሚዙ ግማሹ የለምጵ የቀረው በትከሻው ላይ የተንጠለጠለ ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ።

  • Cosine Similarity

ማዕበል የአብዮቱ ማግሥት ታሪክ ቀመስ ልበ ወለድ ከብርሃኑ ዘርይሁን ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ ምዕራፍ አንድ ማስረሻ ከአማኑኤል ሆስፒታል በር ሲወጣ ያጋጠመው የአዲስ አበባ ሕይወት ብዙ ዘመን ታውሮ ዐይኑ ድንገት እንደ በራ ሰው ልቡናውን የሚያጥበረብር ሆነበት በሆስፒታሉ በቆየበት ጊዜ ብዙ የተለወጠ ሁናቴ ውጪ አንደሚጠብቀው ግምት ነበረው አልፎ አልፎ ከራዲዮ አንደ ሰማው ከጋዜጣው እንዳነበበው ሆስፒታል ያስገቡት ጓደኞቹ ከስንት አንድ ጊዜ ሲያመቻቸው ሊጠይቁት ሲመጡ እንዳጭወቱት ትልልቅ ፋብሪካዎችና የገንዘብ ድርጅቶች በመንግሥት መወረሳቸውን የገጠር መሬት የከተማ ቦታና ትርፍ ቤት የሕዝብ ንብረት ሆኖ ጭሰኛና ምሪተኛ መቅረቱን የብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ አብዮት ፕሮግራም የሚባል መመሪያ መታወጁን ያውቅ ነበር የውይይት ክበቦች መቋቋሚያ ዐዋጅ እንደ ወጣም ጤንነታቸው በመጠት የተመለሰውና በፖለቲካ ወይም በባለ ሥልጣኖች ተቀናቃኝነት አማኑኤል ሆስፒታል አንዲገቡ የተደረጉ ከሞላ ጐደል ደህና ሥራ የነበራቸው ጥቂት ታካሚዎች የወይይት ክበብ ለመመሥረት ሞክረው ነበር አነዚህ ጥቂቶች ታካሚዎች ማስረሻን ጨምሮ ተሳሰቡና አንድ ጸሐፊና አንድ ደንብ አርቃቂ ኮሚቴ መረጡ በመጀመርያው ሳምንት ደንቡ በንባብ ተሰምቶ ጸደቀ በሁለተኛው ሳምንት አነዚህ ጥቂት ታካሚዎች የመጀመርያውን ውይይት አካፄዱ በተከታዩ ሳምንት ግን ጥቂት ሰዎች ለብቻቸው ስብሰባ የሚያደርጉ መሆናቸው ወሬው ተዳርሶ ኖር ውይይት በጥሞና ያደርጉ የማይችለው ሁሉ ተከማቸና ትርምስ ተፈጠረ ተናጋሪና አድማጭ ሳይለይ አርአስት ጉዳይ ሳይወሰን ሁካታ ብቻ ሆነ ከነዚህም አልፎ ሰደብከኝ መብቴን ነካህ በሚል ሰበብ ውይይቱ ወደ አንባጓሮ አዘነበለ በተለይ በሁለት ታካሚዎች መካከል የተነሣው ክርክር የተሰበሰበውን ታካሚ ከሁለት ከፍሎ ስላፋጠጠው አደገኛ ሁናቴ ከመፈጠሩ በፊት የሐኪም ቤቱ ሠራተኞችና ዘበኞች መሐል ገብተው ስብሰባውን በመበተን አበረዱት ውይይቱ ከዚያ በላ አልቀጠለም በምትኩ ከሦስተኛና ከማገገሚያ ክፍሎች የሚፈልጉ ራዲዮና ጋዜጣ ማስገባት የሚችሉ መሆናቸው ተነግሮ የአብዮቱ ሂደት እንደ ተቻለ በዜና ማስራጫዎች እንዲከታተሉ ተደረገ ማስረጃ የአእምሮ ጤንነቱ ያም ባይሆን የአእምሮ ሚዛናዊ አስተሳሰቡ ተመልሶለት የት ቦታ አእዳዘቀጠ የተገነዘበው ያን ጊዜ ነበር ከዚያም በላ ጓደኞቹ አልፎ አልፎ በሚያመጡለት ጋዜጣና መጻሕፍት አማካይነት የአብዮቱን ሄደት ለመከታተል ሲሞክር ቆይቶ ነበር የሆስፒታሉን ግቢ ወጥቶ እህል በረንዳ ወደሚያዘልቀው ጉዳና ሲገባ ያጋጠመው ሁናቴ ግን ከጠበቀው ውጭ ሆነበት የቆርቆሮ አጥር የግቢ በር የቤት ግድግዳ የግንብ አጥር ሁሉ ልዩ ልዩ ጽሑፍ ተልቅልቆበታል «በሔራዊ ዲሞክራሲያዊ አብዮት ፕሮግራም ለዘለዓለም ይኑር» ከሚለው አጠገብ «ፋሽስታዊ ደርግ ይውደም» ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ የሚል በቀይ ቀለም ተጽፏል «ሐቀኛ ወጣቶች ከሰፊው ሕዝብ አየተማሩ መልሰው ያስተምራሉ» የሚለው ቀጥሎ ያለው «ዘመቻው ፋሺዝምን በገጠር ለማስፋፋት ነው» ይላል ግልገል ፋሺስቶች ይደመሰሳሉ። » ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ ማስረሻ በሰውየው ፍርጥም መልስ ግራ እንደ መጋባት አለና «ማለቴ በጠራራ ፀሐይ መንገድ ላይ ደፍቶት እንደዚሁ ሄደ። ሰው የለም እ። ማስረሻ ነገሩን በማቃለል ትከሻውን ነቅነቅ አደርገ «ምን ነገርግ» ሲል የሰይቸንቶው ሹፌር ቀበል አደረገ ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ «ማለቴ ማለቴ » ማስረሻ አሁንም የበለጠ ግራ ተጋባ «ሰው መንገድ ዳር ቀድቆ መቸም ዝም ማለት አይቻልም ሕይወት እኮ ነው መቸስ የሰው ሕይወት» የተሠቃየችው የሙሔ ሕይወት በሓሳቡ ታየችው «ወንጀለኛ አይቀጣ ወራዳ ሕይወት ሕዝብን ከሚበክል አይወገድ ነው የምትለው። » ተባለ ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ «ለምን። እኛ አስፈላጊውን ሽፋን ልንሰጥህ አንችላለን» አሉት ከዚያ ሁሉ ጭንቀትና ግራ መጋባት በላ መንፈሱን ስለ ታከተው በመስማማት ዝም አሰለ በአንደኛው ጭንቅላት ውስጥ ዕቅድ አየወጣለት መሆኑን ማስረጃ አላወቀም ነበር ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ ለማስረሻ ነገሩ ሁሉ የባሰ እንቆቅልሽ እየሆነበት ሄደ ሁለቱ ጐረምሶች በመጀመሪያ በመናኽሪያ ሆቴል ምሳውን ካበሉት በጊላ የእንደራሴን ሆቴል አልፈው በጠመዝማዛ ኮረኮንች መንገድ በቆርቆሮ ከታጠረ ግቢ ገቡ ሰው የሚኖርበት አይመስልም ጭር ያለ ነው አንድ ጊዜ በረጅሙ ሁለት ጊዜ በአጭሩ የተነፋውን የመኪና ጥሩምባ ድምፅ ሰምቶ የግቢውን በር የከፈተላቸው ኮፍያውን እስከ አፍንጫው የደፋ አንድ ወጣት ነበር ውናው ቤት የልስኑ ወረቀት ተላልጦ ያገጠጠ ማድ ቤቱ ግድግዳው ዘመም ብሎ ብሩ የወላለቀ ነው ሲገቡ የታፈገ የቀለምና የሲጋራ ጢስ ተሰማው ብዙ ክፍል አለው «ከዚህ አርፈህ መቆየት ትችላለህ» አሉት አንዱን ክፍል ከፍተው እየመሩትርቕ «መጸዳጃ ቤቱ ደግሞ እዚያ ነው» ነጂው በጣቱ አመለከተው ክፍሉ ተነጥሮ የማያውቅ የሚመስል አንድ አልጋና አንድ ወንበር ብቻ አለው ሰፈሩ ለወይዘሮ ዘርፈሽዋል ቤት አምብዛም ሩቅ ባለ መሆኑ ያቺ ጉደኛ እንዴት አንደ ሆነች እስቲ ቀስ ብዬ እአሰልላለሁ። » አለ ማስረሻ በሩ ሲዘጋ ብቻውን ማስረሻ ዕረፍት የሌለው ሌሊት አሳለፈ እስከ ሌሊት ድረስ እንቅልፍ በዐይኑ ዝር አላለም ከጣሪያው ኮርኒስ ጋር ተፋጥጦ የሚያስበውን ሳይውቀው በሐሳብ ብቻ ተጨነቀ በኋላ እንደ ምንም ሽልብ ቢያደርገውም አንድ ጊዜ የውሾች ጩኸት አንድ ጊዜ የጣሪያውን ቆርቆሮ የሚያንኳኳው ነፋስ ብዙ ጊዜ ደግሞ የመኝታው ትጊንና ቁንጫ እያባነነ አስቸገረው ከንጋቱ ላይ ትንሽ ረዘም ላለ ጊዜ የወሰደው እንቅልፍ ስንኳ አስፈሪና አሰቃቂ ቅት የሞላበት ነበር ጧት በጠራው የበጋ ሰማይ ላይ ደማቅ ፀሐይ ሰፈነችጵ ነፋሻማ የሆነ ቀላል አየርም የአዲስ አበባ ከተማን አጠናች ለሥራም ለፍቅርም ለሽርሽርም የአየሩ ጠባይ ተስማሚና አስደሳች ነበር ለማስረሻ ግን በዚያ ብራ ጧት በዚያ ደማቅ ጨረር በዚያ ነፋሻ አየር ሕይወት አስፈሪ ጨለማ ሁሉም የአካባቢ ዓለም ድብዝብዝ ጭጋግ ሆኖ ታየው በዚህ መካከል ግን እንደ እጅ ባትሪ ጮራ በአእምሮው ውስጥ አንድ ነጥብ ይታየው ነበር ዘለቃ ማስረሻ ይሙትም ይኑር ወደማያውቀው እንቆቅልሽ ሕይወት ውስጥ ከመስመጡ በፊት ዘለቃ በምን ሁናቴ እንደምትገኝ ለአንድ አፍታ ያህል ለማየት ብቻ ብርቱ ጉጉት ተቀሰቀሰበት ምን እንደሚፈይድለት ራሱም አልገባውም እንዲሁም አሰኘው እንደ ተነገረው ወደ ፍል ውሀ በመሄድ ፈንታ በደመ ነፍስ አግሩ እየሳበው ወደ ወይዘሮ ዘርፈሽዋል ግቢ ታጠፈ። » የሚል በደሉን የሚያጽናና ሐሳብ ይዞ ወደ ተነገረው የእንቆቅልሽ ዓለም ተዓጓክ ምዕራፍ ሁለት ማስረሻ እንደ ተመኘው ወይዘሮ ዘርፈሽዋልና ዘለቃ ከሰማዩም ሆነ ከምድሩም አንጦርጦስ አይውረዱ እንጂ ወይዘሮ ዘርፈሽዋል ወልደው ከብደው ተከብረው ስንት ዘመን የኖሩበትን ግቢ ያስለቀቃቸው የዚሁ ፍራቻ ነበር የኃዘን ቁስልን ጊዜ ይሽረዋል እንዲሉ ወይዘሮ ዘርፈሽዋል ከማናዬ ሞት በላ አየተጽናኑ ፄደው እያደርም እንደ ቀድሞው ዘወትር አልጋቸውን የሚያሞቅላቸው ሰው ባያስቀምጡም መቸም የተፈጥሮ ፍላጎት ነውና አብዮት የሚባል የጊዜው መጥፎ ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ ፅድል አቀዋራኝቷቸው ከሚጉበኙዋቸውና ከሚያዩዋቸው አንዳንድ ወንዶች ጋር አልፎ አልፎ ሲወዛወዙ እየረሱትም ፄደው የሥልሳ ስምንትን ዓመተ ምህረት መጨረሻ አየረሱትም ሄደው ዘጠኝን ዘመን የተቀበሉት ከቀን ቀን ስሜታቸው ደስ እያለው ነበር ለዚህም ስሜታቸው ብዙ ምክንያቶች ነበሩ አንደኛው ምክንያት የካርቱም የራዲዮ ብሮባጋንዳ ብሮባጋንዳ ሆኖ አለመቅረቱ ነው እንደሚሰሙት ከሆነ በጣሊያን ጊዜ አርበኞች ተሹመውበት እስከነበረው አስከ ቴፒ ጠረፍ ድረስ የደርግ ተቃዋሚ አየገፋ መጥቷል የወልቃይት ጠገዴ የአርማጭሆ የአዳኝ አገር የጫቆ የቋራ የወንድ ሁሉ ተነቅንቆ ለኢድህ እየገባ ነው ጐንደርን ለመያዝ ምንም የሚያግድ ነገር አይኖርም በጐንደር ከተማ የደርግ ደጋፊ የነበሩት ጥቂት ሰዎች ጨንቋቸው ወደ አዲስ አበባ አየመጡ ናቸው አሉ። » አሉ ወይዘሮ ዘርፈሽዋል ከደመላሽ ጐን እንደ ተጠጉ ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ ደመላሽ ራሱን ነቀነቀና የወይዘሮ ዘርፈሽዋልን ክንድ እየ ደባበሰ «የለም። ከዚያም ለግል ጨዋታ እስከ አምስት ሰዓት ተኩል ሆቴል ደ አፍሪክ አመሹ በዚህ ጊዜ ሁሉ አንድ ጊዜ የሚያስብ ሌላ ጊዜ በራሱ ከራሱ ጋር የረካ የሚመስል ከመሆኑ በስተቀር እንደ ወትሮ አመሉ እየተንጳረጳረ አዲስ ፍንጭ አልሰጣትም ምናልባት አዲስ የተገነዘበችው ሁናቴ ቢኖር ካለወትሮው በየገባበት ሆቴል ሁሉ ሆን ብሉ ለመታየት የፈልገ መምሰሉ ነው በበር ከፋቹ ከአንግዳ ተቀባዩ ከአስተናባሪው ጋር ሆነ ብሎ ሰላምታ ይለዋወጣል በሆቴሉ ውስጥ የሚያውቀው ሰው አንዳለ በዐይኑ ፈልጐ እጁን ያወዛውዛልፅ የተለመደ ቢሆንም ሰዓት መመልከቱ ጥቂት የበዛ ነበር «ግን አንድ አዲስ ነገር ለመኖሩ እርግጠኛ ነኝ ስትል ደመደመች ይህንን የተጠራጠረ አልነበረም ለሁሉም የራዲዮና የቴሌቪዥኑን ፕሮግራም ጊዜ ጠበቁ በመካከሉ መጠጡም ምግቡም ቀረበ ሁሉም ከሞሰቡ ዙሪያ ከተሰብሰቡ በኋላ «አንዴ ዛሬ ነጋድራስ የት ቀሩ። ግማሾቹ ወደ ተማረኩበት ወገን አምነው ገቡፅ ግማሾቹ ደግሞ ቅጣታቸውን ተቀብለው ከወጡ በላ የበለጠ አመፁ በሚቃወሙት ወገን ላይ ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ አሁንም ነገሩ እአብዚህ አልቆመም ወደ አመረረ የተኩስ ፍልሚያ ተሽጋገረ በመጀመሪያ ሲጀመር ፀሐይ ሳትጠልቅ ሰው በበዛበት በሚተላለፍበት በሰንጋ ተራ አካባቢ አንድ የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ጽሕፈት ቤት የክፍል ኃላፊ በአውቶሞቢሉ ውስጥ አንዳለ በሽጉጥ ተገደለ ወሬው በዜና ማሰራጫዎች ተነገረ እንደ አዝማሚያው ሰዉ ተደሰተ ተናደደ ግራ ተጋባ ግድያውን በማስመልከት ከጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ «የአንድ ቆራጥ ታጋይ የደም ጠብታ በሺህ ፀረ ሕዝብ ሕይወት ትመነዘራለች» የሚል ከባድ መግለጫ ወጣ በተከታዮቹ ቀናትና ሳምንታት ሕይወት መመንዘሩን የቀጠለው ግን ተቃዋሚው ክፍል ሆነ የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ጽሕፈት ቤት ባልደረቦች ናቸው ተብለው የሚጠረጠሩ ሁለት ወጣቶች አንደኛው ፒያሳ ከቡና ቤት በራፍ ሌላ ካዛንቺስ ከመኖሪያ ቤቱ አጠገብ ተገድሎ ሁለት ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣኖች እንደዚሁ መንገድ ዳር በጥይት ወደቁ በፖለቲካ ትምህርት ቤት ላይ ከባድ የፈንጅ አደጋ ተጥሎ ንብረት ጠፋ በሰዎችም ላይ ጉዳት ደረሰ አንደ ክራር ጅማት የከረረ ጭንቀትና ፍራቻ ሰፈነ ሰዎች የገዛ ጥላቸውን ሳይቀር መፍራት ጀመሩ በተለይ ከሁሉም የባሰው ውጥረት ሁለቱም ወገኖች መድረክ በተጋሩበት በከተማ ቀበሌ ማኅበራት ውስጥ ነበርነ ከሞላ ጐደል ስለሚተዋወቁ እባብ ለእባብ ይተያያል በካብ አንዲሉ ሁሉም በየበኩሉ ያደባ ገባ ላለመቀደም ላለመበለጥ ላለመበላት በዚህ መካከል ወይዘሮ ዘርፈሽዋል በኋላ አጣጥመው መብላታቸው ሳይቀር ዶሮ ሲታረድ ዐይናችውን መለስ አንደሚያደርጉት ሁሉ ግድያው ትንሽ ቢቀፋቸውም በደርግ ውድቀት እርግጠኛነት እየተሰማቸው ሄደ ምኞታችው አንሠራራሕ የቆሬ መሬታቸውን ትራክተር ሲያገላብጠው ስለ ውለታቸው አድአ የጤፍ ዝዋይ የቦሎቄ ከፋ የቡና ተጨማሪ መሬት ሲሰጣቸው እህሉ በትሬንታ እየተጫነ ብሩ በሻንታ እየታጨቀ ሲመጣላቸው መጥፎ ቅዝት ከአሠቃያቸው ወዲህ ቀፋፊ የሆነባቸውን ይህንን ቤት አፍርሰው ቦሌ «ከጨዋዎቹ» ሰፈር ምን የመሰለ ቪላ ሠርተው ሲገቡ በሐሳብ ይታያችው ጀመር ፅድል እንደ ጥንት ሰፈርዋ ፊቷን ለመመለስዋ አንደ ተጨማሪ ማረጋገጫ የቆጠሩት ሌላም አንድ ጉዳይ ተሳካ ዘለቃ በመጀመሪያ በላ ከውርደት ጋር የተገለለውን ትልቅ ባለሥልጣን ቀጥሎ የጸጥታ ክፍል ኃላፊውን ወዳጅነት በመያዝ ብዙ ፍላጐቷን አንጂ መሥሪያ ቤቷ አልተመቻትም ነበር ያለፈተና በጓዳ በር ያስቀጠራት ማን እንደ ነበር የሚያውቁ አንዳንድ ሠራተኝኖች ሹም ጓንጉል በቁጥጥር ሥስር እንደ ዋለ ወዲያውኑ «የቀድሞ ባለሥልጣኖች ዕቁባቶችም ትኩረት ይደረግባቸው» የሚል ወረቀት እየበተኑና ወሬ እየነዙ የስም ማጥፋት ዘመቻ ከፈቱባት። ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ «እኔ ነኝ ጣፊያ። » ሲል ከልካይ የተባለው አዲስ ከመጡት ጐረምሳ ገበሬዎች አንዱ ጠየቀ ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ «ምንድን ነው የሚባለው። እንደ አዝመራ ነው አዝመራ ይታረሳል ይዘራል ከዚያስ ዝናም አለ ይመጣል አይመጣም ኩትኳቶ ሌላም ሌላም ካሣሁን በእነ ከልካይ ሙከራ ያልተሸበረ መሆኑን ለመግለጽ ፈገግታ እያሳየ በዚያ ዛኒጋባ ቤት ውስጥ ተሰብስቦ የርሱን መልስ የሚጠባበቀውን ሰው ፊት ሁሉ አንድ በአንድ ሲመለከት ብዙ ዓይነት ሐሳብ መጣበት በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ አሥር ቤት የቆየበት ጊዜ ትዝ አለው ማታ ማታ ግማሹ አሥረኛ አፈታለሁ እያለ ራሱን በተስፋ ያሞኛል ግማሹ ምርመራ እገባለሁ እያለ ራሱን ያስጨንቃልፎ ከወሎ ተሰደው መጥተው ለገዳዲ ሰፍረው በነበረ ጊዜ የቀድሞው መንግሥት ባለሥልጣን መጥቶ ሲያነጋግራቸው ግማሹ አጉል ተስፋ አድሮበት ነበር ግማሹም ሳይረዳ በርግጎ ነበር ከዚያ በፊት ደግሞ በዳገታማ ሚካኤል አፈርሳታ ጊዜ በተመሳሳይ ሁናቴ እንደዚሁ ተስፋና ጥርጣሬ እምነትና ጭንቀት ነበር ታዲያ ሁሉም እንዳሰበው አይሆንም ታዲያ እንደዚህ ያለ ጊዜ በሕይወትና በዕድሜ ተፈትኖ አልህን ንዴት የሌለበት አስተያየት የሚሰጥ አዛውንት ከስሕተትና ከጉዳት እንደሚያድን አይቷል። » ትከሻውን ነቀነቀ ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ «እንደሱ ያለ የለም። » ካሣሁን ተንኮላቸውን መቋቋም የሚችለው በአጉል ቁጣ ሳይሆን በትዕግሥት መሆኑን ተገነዘበ ግራ በመጋባት ለጥቂት ጊዜ ያህል ጉባዔው በሁካታ ሲተራመስ ከቆየ በላ አስመራጭ የሚሆኑት ሰዎች አንድ በአንድ በትክክል አንዲመረጡ የሚለው ድምፅ እያየለ በመሄዱ እነ ከልካይ መቀበል ግድ ሆነባቸው ካሣሁን እንደ ገና መድረኩን ያዘ አንድ ጊዜ አንዱ የጠራውን ስም ሌሎች ሲቃወሙ አንድ ጊዜ ቆጠራው ልክ አይደለም ሲባል ብዙ ጊዜ ጫጫታው በዝቶ መደማመጥ ሲጠፋ ካሣሁን ሥነ ሥርዓቱን በትዕግሥት ማስከበር እንዳለበት ሲታወቀው ንዴቱ እየሸነፈው የአስመራጭዎቹ ምርጫ ብቻ ከአንድ ሰዓት በላይ ፈጀ በመጨረሻ አንድ የእነ ከልካይ ወገን መሆኑ በግልጽ የሚያስታውቅ አንድ ደግሞ ከነ ካሣሁን ወገን ከዚያም በስንት ውጣ ውረድ አይዋ ይመር ምርጫውን እንዲመሩ ተመረጡ። አንዳንድ ጊዜ አኩል ሰዓት ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ ያህል ከርሱ ጋር አትቆይም ቴሌፎን ይደወልና «ቁልፉን ከመኪናዋ ጋር ተው» ይባላል ተላላኪ ይገባና «አንድ ሰው የመኪና ቁልፍ ይጠይቃል» ይለዋል የሚሰጠው ምክንያት ለድርጅት ሥራ ትፈለጋለች የሚል ነው ግን ማንም ጐረምሳ የአነዳድ መማሪያ ሳያደርጋት ይቀራል። » ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ «ለምን። አንድ ሕይወት ብቻ ነው ያለኝ ማስረሻ በውስጡ አንደ ቋጥኝ የከበደውን ስሜት በአነጋገሩ አቃልሉ ለማቅረብ መሞከሩ ነበር «አንድ ሕይወት ብቻ መሆኑ ነው ክፋቱ ትርፍማ ቢኖር ማን ቸግሮት ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ «ትርፍ አልፈግምነቕ» ማስረሻ ያጋደለ ትከሻውን ነቅነቅ አድርጎ ከጐንዋ መራመዱን ቀጠለ ታፈሱ በዕቃ በተጣበበች የጭቃ ቤት ውስጥ ከእናቷ ጋር ነው የምትኖረው አናትዋ ከሰላምታ በስተቀር ነገር ሳያበዙ ራት አቅርበውላቸው ወደ ጓዳቸው ገቡ ብቻቸውን እንደ ቀሩ ሁለቱም በየሐሳባቸው የተጠመዱ ይመስል ዝም ብለው እንጀራውን መቀነጣጠብ ቀጠሉ ግን ማስረሻ አንጀራውን ቆርሶ በላ ቁጥር ትርኩ ብላ ስታስተውለው ብዙ ጊዜ ዐይን ለዐይን ተጋጩ። ጹ ወንዱ በየፊናው ተበታትኗል ዘመድ ለመጠየቅ ወደ ሩቅ መንደር የሄደ አለ እህል ለመሸጥ ወይም ወሬ ለመጠያየቅ እህሉን ሸጦ በዚያው መሸታ ቤት ለመግባት ወደ ከተማ የተጓዘ አለ የቀረው ደግሞ ግማሹ አጥሩን ቤቱን የእርሻ መሣሪያውን እየጠጋገነ ሌላው በየታዛው ተቀምጦ እያሰበ በየቤቱ ተከትቷል ሴቱም እንዲሁ ነው ምንጩም ወራጁም ጨርሶ ስላልደረቀ ውሀ ቅጅው ሩቅ አያስኬድም ሰነፉም ልባሙም የሚፈልገውን ያህል ጧቱን ሊጨርስ ይችላል ከዚህ በተረፈ ድግስ ያለው ሠርግ ያለው መቼም መጪው ጥር የድግስ ወር ነውና በየቤቱ ብቅሉም በርበሬውም ሙዳዩን ይሰፋል ሌላው ደግሞ መጭው ገናን እንደየ አቅሙ ለመቀበል በየጓዳው ደፋ ቀና ይላል ለሆነለት የደስታ ጊዜ ነው ላልሆነለትም የተስፋ ጊዜ ነው አብዛኛው ገጠሬ ግን የታኅሣሥ መጨረሻ የእርጋታ ጊዜ ነው በዚህ የታኅሣሥ ወር መጨረሻ ላይ ካሣሁን ስለ ግብር አሰባሰብ ለመጣለት መመሪያ የበለጠ ለመረዳት ወደ ወረዳ አስተዳደሩ ፄዶ ጠይቆና ተረድቶ ወደ ቆሬ ይመለሳል የአራት ሰዓት መንገዱን የተጓዘው በእግሩ ነውር ለመኪና ኪራይ ከማኅበሩ ገንዘብ መክፈል ይችል ነበር የወረዳ አስተዳደሩም ቢሆን በመንግሥት ጉዳይ የመጣ ስለሆነ አላፊ መኪና እንዲያሳፍረው ሊጠይቅለት ይችል ነበር ሁለቱም አላሰኘውም ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ ነፋሻውና ቀላሉ የታኅሣሥ ወር አየር እያባበለውና እያታለለው ከአራት ሰዓት በላይ በአግሩ ተጉበ ጀንበር በቆሬ ተራራ ላይ ስታዘነብል ከዋናው አውራ ጐዳና መታጠፊያ ላይ ደረሰ ቆም አለና አሻቅቦ ተመለከተ ጀንበር በምዕራብ አድማስ ማዘቅዘቅ ጀምራ በቆሬ ጋር ሰርጓዳ ወገብ ላይ ያለው የእነ ካሣሁን መንደር ጥላ ዐርፎበታል ከአንዳንዶቹ ጐጆዎች ጣሪያ የሚተነው ጢስ መንገደኛን ለመክሰስ የሚጋብዝ ይመስላል ከዋናው መንገድ ትንሽ ገባ ብሎ በዳገቱ ግርጌ ከረባዳነቷ የተነሣ በበጋ ወራትም ልምላሜ የማይለያት የአጋም የቀጋ የክትክታና ቀንጠፋ ቁጥቋጦ የበዛበት ትንሽ መስክ አለችፁ ብዙ ጊዜ ከብቶችና አረኞች ይሰባሰቡባታልፎ ሩቅ መንገድ የተጓዙ ሰዎችም ወደ ቆሬ መንደር የሚያወጣውን ዳገት ከመያያዛቸው በፊት ዐረፍ ይሉባታል ካሣሁንም እስከዚህም ደክሞት ሳይሆን ነፋሻው የአየርና ከብትም ሰውም ስለልነበረ ጸጥታው ስላስደሰተው ጥቂት ለመዝናናት ያህል ችምችም ባሉ ቁጥቋጦች ሥር ተጠልሎ ዐረፍ አለ ወዲያው ሳይታወቀው ክንዱን ተደግፎ ጋደም እንዳለ በዚያው አንቅልፍ ይዞት ሄደ ሲነቃ ጀንበር ጠልቃ ጨለማው ለዐይን ያዝ አድርጐ በጠራው ሰማይ ላይ ከዋክብት መቁለጭለጭ ይዘው ነበር ዙሪያውን እንቁራሪቶች ጓጉንቸሮች ይንጫጫሉ አልፎ አልፎ የአህያ ጩኸትና የከብት አምቧይታ ከሩቅ ይሰማል ካሣሁን በድንገተኛ እንቅልፉ እየተገረመ ከተጋደመበት ለመነሣት ሲቃጣ ከአውራ ጐዳናው በኩል የእረኛ ዘፈን ድምፅ ተሰማው ጆሮውን አንቅቶ ጠበቀ። ይህ ሁሉ ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ አላረካው ሲል ደግሞ ማሳ ወርዶ ጉቶ ይፈነቅላል ግንድ ይቆርጣል እንጨት ተሸክሞ መጥቶ የጓሮ አጥር ይሠራል ውሎ ውሎ ወደ ቤት ሲገባ «ሽረ አባክህ ነገርም አንዳለብህ በባዶ ሆድ አትወጣም» ስትለው በመጠኑ ይቀማምሳልፅ ይህ ሁሉ ሲሆን አእምሮው በሐሳብ መንከራተቱን አያቆምም ነበር ዘይኔን መፍታት ራሱ አገር ጥሎ መጥፋት ሌሎችም አማራጭ ነገሮች ይመጡበታል በሦስተኛው ቀን ምክር ለመጠየቅ ይመስል ከሙሔ መቃብር ዘንድ ፄዶ ለረጅም ጊዜ ተከዘ ከዚያም በሚገባ ሳይገነዘበው ከውሳኔ ላይ ደርሶ እየተንደረደረ ወደ መንደር ተመለሰ ከበደን ከጐጆው በር ጠረፍ በሞራ ሲያሽ አገኘው ሰላምታ ከተሰጣጡ በላ «በየህ ሰሞን አልተያየንም እኮ» አለ ካሣሁን አነጋገሩን አንደ ምንም እያረጋጋ እውነትም ከበደ ኃጢአቱን ዐውቆ የሸሸው ይመስል ሦስቱን ቀን አልተገኛኙም ነበር «እኔ የትም አልፄድኩም አንተ ነህ እንጂ ያልታየኸው» ሲል ከበደ መለሰለት ካሣሁን ቆም ብሎ ትንሽ ከቆየ በኋላ «የማነጋግርህ አንድ ጉዳይ ነበረኝ» አለው «ዐረፍ በላ» «ወደዚያ ትንሸ ፈቀቅ እንበል እስቲ» ነገራቸውን ያይኔ አበባ እንድትሰማ ካሣሁን አልፈለገም ከአንድ ብሳና ዛፍ ሥር ድንጋይ አመቻችተው አንደ ገበጣ ተጫዋች ፊት ለፊት ተቀመጡ። አሁን ግን የሐቅ ሠቀቀኑ ከልቡ ፈንቅሎ ሲወጣ በግልጽ ያስታውቅ ነበር «አንተ ካልሆንክ ስም አሳስተው ነው ሌላ ሰው አለ ማለት ነው» አለ ካሣሁን ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ «ምንም ሰው የለም ስለ ዘይኔ በከንቱ ኃጢአት አትግባ ሰው ቀና ብላ ለማየት የምትፈራ ልጀ። » ያይኔ አበባ በአሉታ ራሷን ነቀነቀች ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ ካሣሁን አንድ ዓይነት ጥርጣሬ አቆጠቆጠበትና ለወረዳው የገበሬ ማኅበር ማሳወቅ ያለበት መሆኑ ተሰማው ካሣሁን ወደዚያ ሲሄድ ከበደ ወደ ቆሬ ሲመለስ ሳይገናኙ በመንገድ ተላለፉ ከበደ ቆሬ እንደ ደረሰ ወደ ካሣሁን ቤት ሄዶ አለ መኖሩን ዘይኔ ስትነግረው እየተበሳጨ ወደ ቤቱ ሄደ ከበደ ያገኘው ነገር ያጠገበው ይመስል ያይኔ አበባ ያቀረበችለትን ራት በመጠኑ ቀማመሰ አላሰኘውም ነበር «የሚጠጣ ነገር አለ። » ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ «አንቺ አርፈሽ ዝም በይ። » ፖሊሱ ድንገት ሳይታወቀው ያልተፈለገ ምሥጢር በማውጣቱ ካሣሁን እንደ መገላመጥ ብሎ መልስ ሳይሰጠው ዝም አለ ግን ባገኘው ፍንጭ መሠረት ወዲያው የመመለስ ሐሳቡን ቀይሮ በእያንዳንዱ ቤት እየገባ ገሽገሻ በማስከፈት ስልቻ በማስፈታት ከውሻው ጥርስ ጋር የሚመስል አቀዳደድ የተቀደደ ልብስ ሲፈትሽ ከዚያም የቀበሌውን ገበሬ ሁሉ ሰብስቦ የተንከሰ ታፋ ሲመረምር ዋለ በካሣሁን ቤት ያደረገው ፍተሻ ከሌሎቹ ረዘም ያለ መስሎ ታየው ጨርሶ ሲሄድ ካሣሁን ላቀረበለት ጥያቄ ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ ጉዳዩን በማቃለል ዓይነት ትከሻውን ነቅነቅ አድርጐ የሰጠው መልስ «ገና ነው እስቲ ወደ ፊት ደግሞ እናያለን» የሚል ነበር ሳምንት ሞላ ምንም አዲስ እንገር አልታየም ካሣሁን ስንት ዓይነት መላ ምት እየሰጠ ራሱም በዚህም በዚያም አያውጠነጠነ የመጠበቅ ትዕግሥቱ አለቀና በድጋሚ ለማመልከት ወደ ወረዳው ሄደ በአሁነኛው ጊዜ የወረዳው ጉዳይ ተቀባዩ ፖሊስ በጣም በተሰላቸው ሁናቴ ተቀበለው «አንተ ነህ እንዴ አንደ ገና የመጣኸው። «እኛ ደግሞ ባለብን ኃላፊነት በየቀኑ በወረዳው ብዙ ወንጀሎች ይፈጸማሉ ከባድም ቀላልም ታዲያ አንተ የምትለው የኔ ጓደኛ ጓደኛ ከሁሉ ቀድሞ ይመርመርልኝ ነው ሌላውም አንደዚሁ ነው የሚለው እኛ ደግሞ የራሳችን የአሠራር ደንብ አለን ስለዚህም ማንም አሳቢና ጐትጓች ሳያስፈልገን ኃላፊነታችንን ዐውቀን ነው ማንኛውንም ጉዳይ የምንፈጽመው» «ሥራችሁ መዓት መሆኑንማ መች አጣሁት ብለው» አለ ካሣሁን በአክብሮት አነጋገር «ግና መቸስ ማስቸገሬ የሰው ደም ለዚህ ለለውጡ መንግሥት የሚቆረቆር ሰው ደም ደመ ከልብ ሆኖ እንዳይቀር ብዬ አንቅልፍ ቢያሳጣኝ ነው አንጂ እንደ ተባለው በውሻው የተነከሰው ሰውዬ ከተገኘኮ አንድ ውል ተገኘ ማለት ነበር» «በውሻ የተነከሰው ሰው ፍለጋ ድፍን ወረዳ አስክናዳርስ ጊዜ ይወስድብህል ለሁሉም ሥራችን ነው አሳሳቢ አንፈልግም ብየህፃልሁኮ ለምርመራችን የሚረዳ መረጃ አግኝተህ ከሆነ ስጠን» «አኔ በምን አቅሜ» «ወደ ፊትም ካገኘህ ናና ንገረን ሌላ ጉዳይ ከሌለህ ይኸው ነው ማሰናበቱ ከቢሮው እንዲወጣ ትእዛዝ ጭምር ነበር ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ ካሣሁን በሁናቴው ግራ ትጋብቶ ወደ ቆሬ ተመለሰ የቀድሞው መንግሥት የባላገር ጠር ዘራፊና ቀማኛ የሆነ አንድ ጭቃ ሹም ምስለኔ ተገደለ ብሎ አገር ምድሩን በአፈርሳታ ያስጨንቅ ነበር በመብላት የጉልተኛ ነገረ ፈጅ ሆኖ ድሀ በማጉላላት በአገር ምድሩ የታወቀ ፖሊስ ተገድሎ በመገኘቱ ሕዝቡ በተደጋጋሚ በአፈርሳታ ከተጉላላ አብኋላ በቲስ አምስት ብር እንዲከፍል ሲታዘዝ ከችግሩ ብዛት የተነሳ እምቢ በማለቱ ግርግር ተፈጥሮ ስንት ሰው በጥይት የተደበደበበት የዘይኔ ወንድም ማሩ የተገደለበት አርሱ ራሱም እስከ አዲስ አባባ ለመስደድና አስር ቤትም ለመግባት የደረሰበት በዳገታማ ሜካኤል የተፈጸመው አስቃቂ ድርጊት ትዝ አለው ያም በዝቶ ሕዝቡን አስመረረ አሁን ደግሞ የተገላቢጦሽ ድሀ ገበሬም ቢሆን ለለውጡ መንግሥት የቆመ ሰው በአሰቃቂ ችካኔ ከአነ ሚስቱ ሲገደል አንደ አርሱ አስተያየት ጉዳዩ በቸልታ መያኩዙ አስገረመው አናደደውም በዚሁ ሰሞን አንድ ቀን ምሽት ራት ሲበሉ እርሷና ለሎች ሴቶች ምንጭ ወርደው ውሀ ሲቀዱ ዘርጋው የተባለው የከልካይ ወዳጅ ሚስት የተናገረችውን ዘይኔ አጫወተችው «አግርዋን ስትታጠብ በአለንጋ የተተለተለችው ገና ጨርሶ ሳይሽር ከባትዋ አስከ ጭንዋ ድረስ እንደ ሐረግ ተጋድሞ አየንና ምን ሆነሽ ነው ስንላት ዘርጋው ገርፎኝ አለች ምን አጥፍተሽ ነው ብንላት ከልካይ ከቤታችን መጥቶ ከከተማ የመጡት ትንሽ አረኢ ነበርና አሱን እየጠጡ ሲያወጉ ለምን ደጋግመሽ ቀና ብለሽ አየሽው ብሎ ወደ ውጭ ወጥተው ቆይተው ከተመለሱ በኋላ ገረፈኝ አለች የባታ ለት ነው «ታዲያ ቀበጥባጣ የሆነች ሚስቱን ቀጣና ምን አዲስ ነገር አድርገሽ ታወሪያለሽ። ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ «ድንቄም። ፅ አሱ እንደ ተመኘው ባለ ውቃቢው እንደ ተነበዩለት አልሆነምጺ ቦረና ነገሌ ዶሎ ዘምቶ ከአገልግሎቱ ጋር እንዲያው እንዳጋጣሚ ነበር የመቶ አልቅና የተሰጠው ከዚያም ገዳም ሠፈር አንዲት ልጅ ወዶ ገንዘብ ሲያጥረው ሻምበል ለመሆን ከዚያ በኋላ ደግሞ አሁን ሦስት ልጅ የወለደችውን ድንገት የቴጌ መነን አሥራ አንደኛ ክፍል ተማሪ የነበረውን ድንገት አስረግዞ ነገር ዓለሙ ሲደነጋገርበት ለቁልቢ ለደብረ ሊባኖስ ለዜና ማርቆስ በትክክል የማስታውሰው ነገር ተሥሎ ነበር ግን ተበድሮም ተለቅቶም በዚህም በዚያም ብሎ የችግሩን ጊዜ ዐለፈው እንጂ እንዳሰበው የችግሩን ጊዜ ዐለፈው እንጂ እንዳሰበው ባንዳፍታ ሎተሪ ስላልወጣለት ሥለቱ የደረሰለት አድርጐ አልቆረውም ሥለትም አላደረሰም ነበር አሁንም እሺ ያለው በነገሩ አስከዚህ ከልብ ነበር የመቶ አልቅና የተሰጠው ከዚያም ገዳም ሠፈር አንዲት ልጅ ወዶ ገንዘብ ሲያጥረው ሻምበል ለመሆን ከዚያ በኋላ ደግሞ አሁን ሦስት ልጅ የወለደችለትንና ያን ጊዜ የቴጌ መነን አሥራ አንደኛ ክፍል ተማሪ የነበረችውን ድንገት አስረግዞ ነገር አለሙ ሲደነጋገርበት ለቁልቢ ለደብረ ሊባኖስ ለዜና ማርቆስ በትክክል የማያስታውሰውን ነገር ተሥሎ ነበር ግን ተበድሮም ተለቅቶም በዚህም በዚያም ብሎ የችግሩን ጊዜ ዐልፎ እንጂ እአንዳሰበው ባንዳፍታ ሉሎተሪ ስላልወጣለት ሥለቱ የደረሰለት አድርጐ አልቆረጠውም ሥለትም አላደረሰም ነበር አሁንም እሺ ያለው በነገሩ እስከዚህ ከልብ ስላመነበት ሳይሆን ከወይዘሮ ዘርፈሽዋል ንዝንዝ ለመገላገል ነበር ንዝንዛቸው የከረረ ቅሬታ እንዳያስከትል የሠጋበት ምክንያት ደግሞ ነበረው ንጉሥ በጄኔቭ ባንክ ውስጥ አስቀምጠውት ከነበረውና ደርግ ጠይቆ ከተከለከለው በብዙ መቶ ሚሊዮን ብር የሚቆጠር ገንዘብ ከፊሉ ለአልጋ ወራሹ ተሰጠ የሚል ወሬ ሰሞኑን ጐልቶ እየነፈሰ ነው ይህ ከሆነ አልጋ ወራሹ ወይም ልጃቸው ወደ ዙፋናቸው አንዲመለሱ በመኸልም በዳር አገርም ሆነው ደርግን ለሚታገሉት ወገኖች በርከት ያለ አርዳታ መላኩ የማይቀር ነው ካለበለዚያማ ያንን ያህል ገንዘብ ብቻቸውን በልተው አይጨርሱት ታዲያ ለብዙ ዓመታት ያጠራቀመው የሀብት ቅሪቱ እየሸሸ በሚሄድበት ወቅት የድለላውን ሥራ በብሔራዊ ቲአትር በአንበሳ ቡና ቤት በአራት ኪሎ ቡና ቤቶች በራስ መኩንንና በትሪያኖን ቡና ቤት በቃኘው ሻለቃ ሆቴል እየተኩለኩለ የሚሻው ጡረተኛ አየበዛ በሄደበት ወቅት አልጋ ወራሹ አይጠላም ደግሞም በእርሱ ግምት ጦር ሜዳ ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ ሂዶ ባይዋጋም በሐሳብም በእቅድም በሌላው በሌላም ከማንንም ያላነሰ ከደርግ ጋር እየታገለ ነው በሕይወቱ ፈርዶ በሕይወቱ ቆርጦ ችግሩ መሳፍንቱና መኳንንቱ በዝርያ ሐረግ እየተጠቃቀሱ ከፍተኛውን ጉዳይና ቁም ነገር እርስ በርሳቸው ማካሄድ አለመተዋቸው ነው እንደሚገምተው እርሱ ምንም ያህል ቢዋጋላቸው የክፉ ቀን ታማኝ ይባላ እንጂ አሁንም ለአልጋ ወራሹ የሚቀርቡት ወህኒ ቤት ውስጥ ካሉት ጋር እነ ወይዘሮ ሸዋዬ ይሆናሉፅኹ ለወይዘሮ ሸዋዬ ደግሞ ከእርሱ ይልቅ የምሥጢር ተካፋያቸው ወይዘሮ ዘርፈሽዋል ናቸው ከአልጋ ወራሹ የሚላከው ገንዘብ ድልድልም ከዚሁ ዓይነት አሠራር አይወጣም ይሆናል ደመላሽ ከወይዘሮ ዘርፈሽዋል ጋር የሚያፈልግ ቅሬታ በመፍጠር ዕድሉን መዝጋት ያም ባይሆን ማበላሸት አልፈለገም «ከመሰለሽ አሺ ልሞክረው ግን ሰባት ቀን ሙሉ። » በማለት አንደ ዋዛ መጥቀሱ በጣም ከነከናቸውና ለክፉም ለደጉም በሦስት አራት ቀን ለማስጨረስ ሲሉ የሁለት ቀን የሚሆን መድኃኒት በአንድ ጊዜ አጠጡት ከመድኃኒቱ ጠባይ ይሁን በመብዛቱ ምክንያት ደመላሽ አንግሊዝ ጨው እንደ ጠጣ ሆዱ ታመሰና አንድ ሰዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ይነዳው ጀመር አንድ ሁለት ጊዜ ብቻ ሳይሆን ቀኑን ሙሉ መጸዳጃ ቤት አመላለሰው መጸዳጃ ቤት እስኪያገኝ ፋታ የሚሰጥ ስላልመሰለው ከዚያው መዋል ግድ ሆነበት «አንቺ ምኑን ነው ያጠጣሽኝ። ደመላሽ ብዙ ጊዜ ሰዓት አላፊ ሊደርስ ጥቂት ደቂቃ ሲቀረው አንዴ ክበብ ስጫወት ሰዓት እላፊ ሞላ ሌላ ጊዜ ለጉዳይ ደብረ ዘይት ፄድኩ የሚል ምክንያት አየሰጠ ደጋግሞ ውጪ ሲያድር በቁጣ ሳትገነፍል በጭቅጭቅ አትነዛነዝ ቤትክን ተረከበኝ ሳትል ለብዙ ወራት የሆድዋን በሆድዋ በትፅግሥት ይዛ ቆየች ነጋድራስ አገኘሁ በውድቀት ሌሊት ደውለው በጥርጣሬ መርፌ ከወጋጓት ወዲህ ነገሩ ሳይሰማት ቀርቶ ምክንያቱን አምናለት ወይም ተስፋ ቆርጣም አልነበረም ትታገሥ የነበረው እንዲያውም ጠባይዋ ገታራ ቢጤ ነው ግን የወታደር ሚስትነቷ ሕይወት የገራላት አስተሳሰብ ደግሞ ነበር ለግዳጅ ከመኻል እስከ ዳር አገር እየተላከ ዓመት ሁለት ዓመት ሲቆይ ምንም ያህል ሚስቱን ቢያፈቅር አንደ ቆራቢ ተቆጥቦ ተለጉሞ ይመለሳል የነበረው የቦሎቄ አርሻ ከነትራክተሩ በአዲስ አበባ ሦስት መቶ ብር ይከራይ የነበረ ቤት በትርፍነት ሲወረሱባቸው ይህም አልበቃ ብሎ ከአርሱ በታች የነበሩት አሁን ደርግ ሆነው የተገላቢጦሽ ያለ ዕድሜው ጡረታ ሲያስወጡት እየተበሳጨ አጉል ጠባይ ቢታይበት ለቤቱ ለትዳሩ ለልጆቹ ማሰቡን አስካልተወ ድረስ ምንም ምንም ችሎ ማሳለፉ ተገቢ መስሎ ተሰምቷት ነበር ሁለት ቀን ሙሉ ሲጠፋ ግን የትዕግሥትዋ ወሰን ተጣሰ ሰዓትዋን አሥር ጊዜ እያየች እስከ አምስት ሰዓት ጠብቃ ከነጋድራስ አገኘሁ ቤት ደወለች ጥሪው ከአራት ጊዜ በላይ አቃችሎ ልትዘጋው ስትል «ሀሉሎ» ሲል በእንቅልፍ የጐረነነ ድምፅ መለሰ «ነጋድራስ ነዎት። አለች ቆንጅት ከራስዋ ጋር ነጋድራስ አገኘሁ ባመለከቷት መሠረት ቆንጅት የወይዘሮ ዘርፈሽዋልን ቤት ማግኘት ምንም ያህል አላስቸገራትምፁ ያስቸገራት የግቢውን በር አንኳኩታ አሽከር ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ ከፍቶላት ስትገባ ልቧ ከወትሮው በበለጠ ፍጥነት መምታቱ ነበር ረፋዱ ላይ ነው ወይዘሮ ዘርፈሽዋል የገናውን መሰናዶ ለመሰለል ወደ ጓዳ ጐራ ብለዋል ለመጠየቅ የመጣሁ ዘመዳቸው ነኝ ስላለች አስኪመጡ ሳሉን እንድትቆይ ተነግሮዋት ፊቷን በኩታዋ ሽፈንፈን አድርጋ ቁጭ አንዳለች አንድ ሰው ከመጸዳጃ ቤት ወደ መኝታ ቤት አለፈ ቆንጅት አንገቷን ደፋ እንዳደረገች ወደ ማድ ቤት በሚያወጣው መተላለፊያ ላይ ያተኮረችው ወይዘሮ ዘርፈሽዋልን ገና ከሩቁ ለመጠባበቅ ነበር በስም ብቻ እንጂ በመልክ ስላማታውቃቸው ጓገኑታለች በዚህም ላይ ምንም ቢሆን የጉጐባን ቤት ነውና ጠንቀቅ ማለት ነበረባት ሰውዬው አላያትም አርሷም መልኩን አላየችውም ከላይ የተጐናጸፈው ነጠላ ፊቱን ይጋርደው አንጂ ያ የወታደር አረማመዱ ጉጐተት ይበል እንጂ ቁመናው የደመላሽ መሆንኑን ወዲያውኑ ለየችው ከሥር ያጠለቀው ሱሪ የምታውቀው የራሱው ነው ደመላሽ በጤናው አንዲህ ሆኖ አያውቅም የታመመ መምሰሉ ግልጽ ነው ተከትላው ወደ መኝታ ቤት መግባት ቃጣት ከታመመ ቤት አይደውልም ነበር። » ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ «በምን ዐወቅሽ። ሌላው ቢቀር የሕዋስ ስብሰባው በአፓርታማዋ ሲደጋገም አንደ አላፊ አግዳሚ አውቶቡስና ሳይቸንቶ ጠባቂ ጫማ አስጠራጊ ከዚያም አልፎ በሽተኛና ለማኝ በመምሰል ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ የአሷንና የሌሎችን እንቅስቃሴ አዘውትረው የሚከታተሉ መኖራቸውን አላስተዋለችም ነበር ማስረሻ ሳያውቅና ሳይፈልግ የድርጅት አባል መሆኑ ያናደደውና ያሳረረው ሳይናስ ለአስኳድነት መመደቡ ተደምሮ ትዕግሥቱ ሞልቶ ለመፍሰስ ደረሰ በሕዋስ አባልነቱ በሳምት አንድ ጊዜ እንደሚሰበሰብ ሁሉ በእስኳድ ምልምልነቱ ደግሞ በሳምንት አንድ ጊዜ እሑድ እሑድ መሠልጠን ነበረበት በአንድ ምድብ እንዲሠለጥኑ የተደረጉት ከራሱ ጋር አራት ናቸው አስቀድሞ በተሰጣቸው መምሪያ መሠረት በሁናቴው አንድ ጊዜ ፓራ ኮማንዶ የነበረና የተሰናበተ ወይም የከዳ የሚመስል አሠልጣኛቸው ራሱ በሚያሽከረክራት ሬኖ አውቶሞቢል ከተቃጠሩበት ቦታ እያሳፈረ እንዳመቸ አንድ ጊዜ በአስመራ መንገድ ሌላ ጊዜ በገፈርሳ ወይም በጐጃም መንገድ ከከተማው ራቅ ብለው ይወጣሉ ከዚያም ጭር ያለ አካባቢ ይመረጥና ወታደር ቀመስ ሥልጠናው ከሁለት እስከ ሦስት ሰዓት ድረስ ይካሄዳል የሥልጠናው የመጀመሪያ ደረጃ ስፖርትና መጠነኛ ጁዶ ነው። » ሲል አንዱ ጠየቀ ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ «በኋላ ታያላችሁ። » ማስረሻ በመገረምና በማስተባበል ነቀነቀ ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ «አዎ። በዚህ ዓይነት ሐሳቧ ሌሊትም ብዙ ጊዜ እንቅልፍ እምቢ እያላት ሲወስዳትም መጥፎ ቅዝት እአየመጣባት አንድ ሳምንት ያህል ከአለፈ በኋላ የመራራ ኅዘን ቁስሉን ጊዘ አየሻረው እንደሚሄድ ቁጣና ንዴት ቀስ በቀስ እንደሚበርድ የፍቅር ትዝታ በዘመናት ጭጋግ እንደሚደበዝዝ ነገር ሁሉ ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ የዘለቃም ሥጋት ወደ መቃለሉ እያዘነበለ መሄድ ጀመረ እንዲያውም እንደገና እንደ አንቁጣጣሽ ካርድ ለማንም የሚያድሉት ይሆናል ሰው ሁሉ ከመሥመራቸው አንዳይወጣ አም ታዲያ የአኔ ስም የለበት የሚል አስተሳሰብ እየተተካበት ሄደ ይህ አስተሳሰቧ ግን ብዙ ጊዜ አልቆየም ሁለተኛው ፖስታ አሁንም በበሩ ሥር ገብቶ የተገኘው ዘለቃ በክፍልዋ ውስጥ እንዳለች ነበር በአሥራ ሁለት ሰዓት ከሥራ እንደ ወጣች ከሰሞኑ የመሥሪያ ቤት ወዳጅዋ ጋር አስቀድማ በተቃጠሩት መሠረት አውቶሞቢሏን ከአፓርትማው ግቢ አቁማ በእርሱ አውቶሞቢል ግዮን ሆቴል ሄደው ሲባሉ ሲጠጡ እስከ ሦስት ዓመት አመሹ ይህ የሰውየው ግብዣ ነበር በመጨረሻ አርሷ ለምትሰጠው ግብዣ ደግሞ ወደ አፓርትማው ክፍል ሲገቡ ከመጀመሪያው ፖስታ ወዲህ እንድ ልማድ ሆኖባት ወለሉን በዐይንዋ ስትቃኝ ምንም ብጣሽ ወረቀት አላየችም ነበር እስከ አምስት ሰዓት ከመኝታ ክፍሏ ቆይተው እንግዳዋን ለመሸኘት ወደ በሩ ስታመራ በኤሌክትሪኩ መብራት ነጸብራቅ ቦግ ብሎ ከሚታየው ነጭ ፖስታ ላይ የሁለቱም ዐይን ዐረፈ «አ። ታዲያ በሦስተኛው ቀን የጠፋ እስከ አሁን አልመጣም ሳምንት መሆኑ ነው አንግዲህ» ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ «እንደ ገና። ወይም ደግሞ ወዳጅዋ የነበረው የመረጃ ክፍል ሠራተኛ ስለ ቀረበችው ሳይወድ በግድ የደርግ ሠራተኛ እንደሆነ ጥሩ ሰው አድርገው ያዩታል እንጂ በደርግ ሥር አየሠራ ሌላ ዓላማ ያለው መሆኑን ማመን ያቅታቸዋል ስለዚህም ዘለቃ ስለ ሁለቱ በመጠኑ የምትገምተውን ወይም የሰማችውን አልነገረቻቸውም ነበር ወይዘሮ ዘርፈሽዋል ስለ ማስረሻ ጠንቀኝነትና መዘዘኛነት ሲነግሩዋት ዘለቃ በበኩሏ አልፎ አልፎ በእርሱ በኩል ማየት የጀመረችው የመወጣጫ ጭላንጭል ታያትና የሰው ስሜትና አስተያየት እንዴት አንደሚለያይ ገረማት የዘለቃ ስሜት ፍርፃትና ጭንቀት ብቻ አልነበረም አንዳንድ ጊዜ የቅጣትዋ ቀን የማይደርስ ይመስላታል። የሚል ነው ይህ ከሆነ ይቅር ለእግዚአብሔር መባባሉን በተቻለም መልሶ መወዳጀቱ የሚበጅ መስሎ ተሰምቷታል ሕይወት በጣም አሳስቷታልና ከጭንቀቷ የተነሣ ከተቆፈረባት መቃብር ወጥታ ሰላምና ሕይወት ታግኝ እንጂ ማስረሻ ከፈልገ አብራው ለመኖር እስከ መሳል የከጀለችበት ጊዜ ነበር ራስዋን እንደምትወድ ሁሉ በውበቷ እንደምትተማመን ሁሉ ሌላ ሰው አንዴት ሊጠላት እንደሚችል ስለማይገባት ማስረሻ አሁንም የሚያፈቅራት ይመስላታል ከዚህ ሁሉ በላይ ደግሞ አሷ ያለችበት ቡድን ወገኖች ግንኙነት ማድረጓን ቢደርሱበት «ባሌ ስለ ነበር ለመፋታት ወይም ለመታረቅ እንድንነጋገር እንጂ ስለ ፖለቲካ ጉዳይ አይደለም» የሚል ምክንያት ልትሰጥ ትችላለች ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ ማስረሻ ድምፅዋን አውቆ ያደፈጠ ይመስል ስልኩን አንሥቶ ለጥቂት ጊዜ ዝም ብሎ ቆቁየ «ማስረሻ። አይ የአንተ ነገር» አለች ቀድሞ ራሷን አልቃ እሱን እንደ ልጅ በምታስተምርበት ቃና ከዚያም አዲሱን የቤት አድራሻና የቴሌፎን ቁጥር ሰጠችው «አስከ ሁለት ቀን ካመጣህ ዋጋ የለውም» «እሺ» አለ በታከተ አንደበት ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ ዘለቃ ቴሌፎኑን ዘግታ ከአልጋው ላይ ስትጋደም ከአለፉት ጥቂት ቀናት ለመጀመሪያ ጊዜ ዐይንዋን ከደን አድርጋ ስታስብ ከንፈርዋ በተስፋ ፈገግታ ከፈት አለ ስሟን ስትነግረው ስልኩን ከጆሮዋ ላይ አልዘጋውምርፎ ወይም መሳደብ ቀርቶ አልወቀሳትም ስለዚህ አሁንም ስለ አርሷ የፍቅር ስሜት አንዳለው የፍቅር ስሜትም ስላለው አንደሚመጣ ተሰማት በአነጋገሩ ትንሽ ቆጠብ ቢልም አረፍት ነው ለአንድ ሁለት ቀን የተኳረፉ ሰዎች ስንኳ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ ልብ መጫወት ያስቸግራቸው የለ። » ታፈሱ መልሳ አፋጠጠችው ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ ማስረሻ የተናገረው ሳይታወቀው ነበርጺ አሁን የታፈሱን ጥያቄ መመለስ አለበት «ለአስቸኳይ ጉዳይ አፈልግሃለሁ ስትል ስልክ ደውላልኝ ነበር። የደሴ ሰው ግን ምንም ነገር እንደ ሌለ ነው ዝም ብሎ የሚንጋጋው» ሲል ስለ መጣበት ዋና ጉዳይ ጠየቃትእፎ ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ «የምነ ዘመቻ። ጹ «አንተን አፈላልጌም ለጊዜው አንድታስጠጋኝ ብዬ ነበር ሥጋስ ሆነ ምንስ ሆነ ከአንተ ማን ይቀርበኛል» ጐበዜ ፊቱን በሁለት መዳፉ ላይ አስደግፎ አያሰበ ተመለከተው ያሰበም የተጨነቀም መስለ «እሱማ ነው ግን እኔም ከሰው ተጠግቸ ነው ያለሁት ሰው ማስቸገር ይሆንብኛል» «ላንተ ከተቸገሩ ለእኔም ለወንድምህ አብረው ይቸገሩ ያው ነው» አለ ካሣሁን ቀበል አድርጉጐ ጐበዜ ከንፈሩን ምጥጥ አድርጐ «ሽረ አንዲያው የሚሆን አይመስለኝም ካሥ» ሲል በለዘብታ መለሰለት ሁለቱም ሻያቸውን ፉት እያሉ በታከተ ፈገግታ እየተያዩ በየልባቸውም እየተፈታተኑ ዝም ብለው ቆዩ ካሣሁን ዱሮ በአዲስ አበባ በቅርቡም በቆሬ ወረዳ ፖሊስ ጣቢያ አሥር ቤት በቆየበት ጊዜ ከማስፈራራትና ከመመርመር ሌላ ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ በማባበል በማስተዛዘን ነገር እንዴት አእንደሚወጣጣ በመጠኑ ቀስሞ ነበርና እንደ መሰለው ሞከረ «እንደምታውቀው በደሴ ቀርቶ በድፍን ወሎ ከአንተ የሚቀርብ ወንድም የለኝ እምቢ አላስጠጋህም ካልከኝማ መቸስ ዓረብ ገንዳ ጥግ ይዢ ማደር አያቅተኝ» ሲል አንደ መነሣት ቃጣው የካሣሁን ዘዴ ቀላል ነበርፁ ጉበዜ ከሚኖርበት ቤት እንዳይደርስ ከፈለገ እንዳይታወቅበት የሚፈልገው ነገር አለ ማለት ነው ይህ ደግሞ ካሣሁን ለሚጠራጠረው ነገር ተጨማሪ መጠራጠሪያ ነው ከቢህ የሚቀጥለው ጥርጣሬውን የሚያደርግበት ማስረጃ በምንም መንገድ ማግኘት ይሆናል የጉጐበዜም ጭንቅላት ሥራ አልፈታም ካሥሁን መጠጊያ የፈለገው የደርግ ደጋፊ ነውና የተላከው እርሱን እንዲሰልል ከሆነ እምቢ ቢለው ጥርጣሬውን ለማጠናከር ይረዳዋል የሚረዳው መመጠራጠሩን ምንም እንደማያውቅ መስሎ መልሶ መከታተሉ ነው ማን ያውቃል። በዚህ ዓይነት እስቲ የዛሬውን አስቲ የንገን እያለ ሲያመነታ ሲጨነቅ ብዙ ቀኖች አለፉ ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ በመኻሉ በአጋጣሚ አንድ ሐሳብ መጣለት አንድ ቀን ሽቀላ ፍለጋ በአረብ ገንዳ ሲዘዋወር አንድ ሰው በድምፅ ማጉያ ነዋሪውን ሕዝብ ሲለፍፍ ሰማና ሰው ዘመቻው ጥሪ መስሎት ለማዳመጥ ቀረብ አለ ልፈፋው ግን ስለ ውሾች አያያዝ ከደሴ ማዘጋጃ ቤት የተሰጠ ምክር ነበር «በደሴ ከተማ አልፎ አልፎ የውሻ በሽታ መግባቱ ታውቋል እንደሚታወቀው የውሻ በሽታ በሰው ላይ አጅግ አሠቃቂ ጉዳት የሚያደርስ ስለሆነ ውሾቻችሁን እንድታስከትቡና ከግቢያችሁ እያሠራችሁ እንድትጠብቁ በሽታው የለከፈው ውሻ ስታገኙም ወዲያውኑ አንድስታውቁ» ብሎ ሰውዬው ሲናገር ካሣሁን ሐሳቡ ምን ጊዜም ከውሻ ንክሻ ላይ እንዳተኩረ ነበርና ድንገት አንድ ሐሳብ ብልጭ አለለት የራሱ ውሻ ጐበዜን የነከሰውና በኋእላም የጠፋው ምናልባት ታሞ እንደ ሆነስ ወንጀልና ወንጀለኛ ሲያሰላስል ይህንን ጉዳይ አዙሮ አለ ማየቱ ለጊዜው ጸጸት አሳደረበት ግን አሁን ምንም ማድረግ እንደማይችል ታወቀው። » «ደግ አላደረክም» አለ ካሣሁን ጐበዜ መልስ አስልሰጠውም ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ «አይዋ ከበደ መሞቱን ሰምተሃል አይዴል። በአገር ወዳጆች ጠቋሚነት ብዙ ሰዎች አየተለቀሙ ነው አንዳለፈው ጊዜ እንዳይከሽፍባቸው በዘዴና በጥንቃቄ ተያያዙትፅ መጀመሪያ ኃይለኛ የተባለውን ቀበሌና ከፍተኛ አጠኑ ቀጥሎ ወንድምዬው በሰው ሰው ከቀበሌውና ከከፍተኛው አንዳንድ ሹማምንት ጋር ተዋወቀ «የፖለቲካ ወጪውን» ከእኅቱ የተቀበለውን ሁለት ሦስት ጊዜ ያህል ጋበዛቸው አንድ ቀን ምሽት በቢራ ሞቅታ ጨዋታው ሲደራ «በየቤቱ እንዴት ዓይነት ፀረ አብዮተኛ አለ መሰላችሁ» ሲል ወይዘሮ ዘርፈሽዋል የሚባሉ የለየላቸው አድኃሪ ኢዲዩ ብዙ የጦር መሣሪያ የደበቁና በመቶ ኩንታል የሚቆጠር በርበሬ ያከማቹ መሆናቸውን ነገራቸው የወይዘሮ ዘርፈሽዋል አድራሻ በማስታወሻ ደብተር ላይ ተመዘገበ የወንድምና የኅት ግምት ወይዘሮ ዘርፈሽዋል ብቻቸውን ቀበሌ ወይም ጸጥታ ተወስደው ይታሠራሉ የሚል ነበርዙ ግን እንደ ፈለጉት ወዲያው ባይሆንም ቆይቶ ያልጠበቁት ሁናቴ ደረለ የተውሶ ፔጆ አውቶሞቢል በወይዘሮ ዘርፈሽዋል ግቢ ውስጥ ፊቷን ወደ በሩ አድርጋ ቆማለች ከኋላ የተቀመጡት ወይዘሮ ሸዋዬ ሰዓታቸውን አሁንም አሁንም ይመለከታሉ ሹፌሩ ከመሪው ላይ ደገፍ ብሎ ይጠብቃል አሑድ ስለ ሆነ ከአውቶሞቢሉሱ የኋላ ኮፈን ሻንጣዎች መጫናቸውን ላላየ ሰው ቅዳሴ ሳያልቅ ቤተ ክርስቲያን ለመፄድ የተጣደፉ ይመስላሉል የተፈለገው ይኸውም ነበር ወይዘሮ ሸዋዬ ከሠራተኛ ፊት ወይዘሮ ዘርፈሽዋልን አንቺ ማለቱ ማዋረድ ሆነባቸው አንቱ ማለቱም ቀፍፎዋቸው ማንን መሆኑን ሳይጠቅሱ በደፈናው «እስቲ ሂድና ሰዓት ያልፋል በል» ሲሉ ሹፌሩን አዘዙትቆ አሁንም ጥቂት ደቂቃ ከጠበቁ በኋላ ራሳቸውን ከመኪናው ወርደው ወደ ቤት ሲገቡ ወይዘሮ ዘርፈሽዋል ከፎቴው ላይ ፈዘው ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ ተቀምጠው አገኙዋቸው «ምን ነክቶሻል አትነሽም እንዴ። የተረፈሽ ይወስዱልሻል እንጂ» አሉ ወይዘሮ ሸዋዬ ኮስተር ባለ አነጋገር ወይዘሮ ዘርፈሽዋል ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ እሽታም አምቢታም ሳይመልሱ በማቅማማት ዝም አሉ። አና እስቲ ለአንድ ለልብ ጓደኛህ ወዳጅህ አንደምታዋየው እንደ መጣልህ አውጋው» ሲል ሐኪሙ አሁንም በአስተያየቱ አቆላመጠው ካሣሁን እንደ ምንም ዐረፍተ ነገሩ ከአፉ ከወጣለት በኋላ ሳይታወቀው ከአንደበቱ ይወርድ ጀመር የሚናገረው እንደ መጣለት እንጂ በማሰላሰል ባይሆንም ለሐኪሙ የታሪኩ ሂደት የተያያዘና ግልጽ ነበር ካሣሁን ከዳገታማ አፈርሳታ አልቂት አንሥቶ በአሥር ቤት የደረሰበትን የምርመራ ጉዳት ከረጅም ጊዜ መለያየት በላ ከዘይኔ ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ ብቻቸውን በአንድ ቤት አድረው በመካከላቸው የተፈጠረውን ሁናቴ በቆሬ ያሳለፈውን የውርደት የፈተናና የጭንቀት ጊዜ ተርኮ ሲጨርስ በሐፍረት አንገቱን አቀረቀረ «እና ከዚያ የመጀመሪያ ጊዜ በጊላ እንደ ገና አልሞክርክም። » ሲል ሐኪሙ ጠየቀ ካሣሁን በአሉታ ራሱን ነቀነቀ «ይገባኛል» አለው ሐኪሙ ራሱን ላይና ታች በማወዛወዝ «አዎ ያው የሚደርስ አየመሰለህ ድጋሚ እንዳትዋረድ ትፈራለህ ግን የመጀመሪያ ጊዜ ገመምተኛ ስለነአብርክ ድካም ተሰምቶህ ሊሆን ይችላል ወይም ደግሞ ምርመራው ባደረሰብህ ጉዳት ጥርጣሬ አድሮብህ ስለ ነበር ሰውነትህ ተሸማቅቆ ሊሆን ይችላል ታዲያ ይህ ሁሉ የአካል ጉዳት ልጠከበር ዐዐ በበፀኋበገከርከ ነው ማለት ይችላል ታዲያ ይህ ሁሉ የአካል ጉዳት ነው ማለት አይደለም እስቲ ለሁሉም ዛሬን ዋልና ምርመራ ላድርግልህ ሐኪሙ ምርመራውን ከጨረሰ በላ ካሣሁንን ወደ ቢሮው ጠራውና እንዲቀመጥ ጋብዘው። ጹ ከዚያም ልዩ ልዩ የቪታሚን መድኃኒት ቢልቃጦች ከጠረጴዛው ላይ አያስቀመጠ ለአጭር ጊዜ በዝምታ አስተዋለው ካሣሁን ለመስማት ተቻኮለ «አህስ» ብሎ ለመጠየቅም ከጀለውና «ሰባት ዓመት የታወረ ሰው አንድ ቀን አደር ቢሉት እንዴት ብዬ አለ ይባላል የሚባለው ምሳሌ ትዝ ብሉት ራሱን ታዘበ «የምርመራው ውጤት እንደሚያሳየው በአካልህ ላይ ምንም ጉዳት የለብህም የአካላትህ ሕዋሳቶች በደንብ ይሠራሉ የተዛባ ወይም የተቃወሰ ነገር የለም» ሲል ሐኪሙ ምክሩንና አስተያየቱን ቀጠለ «ግን አንዳተ ያለው ችግር በአካል ጉዳትና ሕመም ብቻ የሚመጣ አይደለም ብዙ ጊዜ ከአስተሳሰብና ከጭንቀት ከፍርፃት የሚመጣ ነው ማንም ሰው አንድ ጊዜ ላይሆንለት ይችላል ግን ለሚቀጥለው ጊዜ እንደዚያ እሆናለሁ ብሎ ያለማቋረጥ ካሰበ ሰውነቱ እየተሸማቀቀ ይብስበታል እንጂ አይሻለውም በኃይል እንተን ማድረግ አይቻልም ወይም ደግሞ አንድ ሰው መልካም ፈቃዱ ስለሆነ ብቻ አይሆንለትም» ሐኪሙ እንደ መሣቅ አለ «ወንድ በተፈጥሮው ስሜቱ ሲነሣ ብቻ የሚሆን ነው አንድ ወንድ ደግሞ አንዲት የሚያፈቅራት ሴት ስትስመው ስትነካው ስታሻሸው ስትዳራው ተፈጥሮው ነውና ስሜቱ እንደሚነሣሣ ራስህንም የምታውቀው ነው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact