Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
by: Achamyeleh Dessie | 29 KB | 03-02-2021 | 669 reads | 1226 downloads
Author: Mengistu Hailemariam
ትግላችን፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ የትግል ታሪክ
በ1966 ዓ.ም. 120 አባሎች ያሉት የጦር ኃይሎች አስተባባሪ ኮሚቴ ተቋቋመ፤ አባሎቹ አገር ስለመምራት ግራ በተጋቡበት ወቅት “ቆራጡ” መንግሥቱ ኃ/ማ ጠመኔ አንስተው ጥቊር ሰሌዳ ላይ “ኢትዮጵያ ትቅደም” የሚል ባለ ሁለት ቃል ራእይ ጽፈው፣ በ “ህያው እግዚአብሔር ስም” ተማማሉበት። መንግሥቱ ከተሰደዱበት ምድር “ትግላችን፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ የትግል ታሪክ”ን አሳተሙ